ባህል
እንኳን ለመውሊድ በአል በሰላም አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው ጭልጥ አድርጎ ይጠጣል፡፡ እናም ጓደኞቹ…“ለምን መጠጥ ታበዛለህ…” ምናምን ነገር ብለው እንደ ምክር አይነት ይሞክሩታል፡፡ እሱዬው ምን ቢል ጥሩ ነው… “የሰው ልጅና ብሎኬት ውሀ ያስፈልጋቸዋል…” ብሏቸው አረፈ፡፡ምን መሰላችሁ…አንድ ቀን ለብሎኬት ‘ማጠጫ’ ተብሎ ጉድጓድ ውስጥ በተጠራቀመ…
Read 2927 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሦስቷ ወር ‘ፉት’ አለች አይደል! ዕድሜም ‘ፉት’ አለ፣ ኑሮም ‘ፉት’ አለ፣ ዓለምም ‘ፉት’ አለ…ቦታችንን ላለማስደፈር ነቅነቅ ያላልነው የሆነ ዓለም አቀፍ ሽልማት ያስፈልገናል፡፡ እኔ የምለው…‘ባለንበት መርገጡ ሰለቸን’ የሚል ሮማንቲክ ኮሜዲ ፊልም ይሠራልንማ! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል፣ ይሄ የስም አወጣጣችን ነገር ሀዲዱን…
Read 4621 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው በታክሲ እየተጓዘ ነበር፡ ለሾፌሩ የሆነ ነገር ሊነግረው ይፈልግና ትከሻውን ነካ ያደርገዋል፡ ሾፌሩም ይደነግጥና መኪናውን መቆጣጠር አቅቶት ሄዶ ከግንብ ጋር ይጋጫል፡፡ ለትንሽ ጊዜ ዝምታ ይሆናል፡፡ ከዚያም ሾፌር ዘወር ብሎ…“ለምንድነው ትከሻዬን የምትነካኝ! አስደነገጥከኝ እኮ!” ብሎ ይቆጣል፡፡ሰውዬውም፣ “የሆነ ጥያቄ ልጠይቅህ ፈልጌ…
Read 6576 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሁለት ጓደኛሞች አብረው ሲሄዱ አንደኛው… “አንተ ሀያ ብሬን መልስልኝ…” ይለዋል፡፡ ጓደኝዬውም… “አሁን ስለሌለኝ ነው፣ ሰሞኑን እሰጥሀለሁ…” ሲል ይመልስለታል፡፡ ትንሽ እንደተጓዙም የሆነ ዘራፊ ይገጥማቸዋል፡፡ “ሁለትሽም ያለሽን ገንዘብ አንዲት ሳንቲም ሳትቀር ቁጭ አድርጊ!” ይላቸዋል፡፡ ሁለቱም የገንዘብ ቦርሳቸውን ያወጣሉ፡፡ ታዲያላችሁ…ያ የተበደረው ሰው…
Read 6287 times
Published in
ባህል
“ምክንያት ከሌላቸው ጥበቃዎች ይሰውረንማ!”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…የምንጠብቃቸው ነገሮች በዙሳ! አለ አይደል…ማለቅ ባለባቸው ጊዜ የሚያልቁ ነገሮች እያነሱ ነው፡፡በተሰጠን ቀጠሮ ሀኪም ቤት ዘንድ እንሄድና ሀኪሙ እስኪመጣ እንጠብቃለን፡፡ አንዳንዱ ሀኪም በተባለው ሰዓት አይመጣማ! እናማ…ለማን አቤት ይባላል! ‘ማስጠበቅ’ ተለምዷላ! ዘንድሮ ልጄ አቤት ማለት ጦሱ ሊበዛ ይችላላ!የሲኒማና…
Read 4281 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔን የምለው… አንዳንድ ቦታዎች መከራችንን አይተን የምንገዛት ዳቦ እያነሰች፣ እያነሰች የድሮዋን ‘ደስታ ከረሜላ’ ልታክል ምንም አልቀራት፡፡ ሌላው ደግሞ ችግር ምን መሰላችሁ… ‘ወፍራም’ ዳቦ ትገዙና ቆረስ ስታደርጉት ውስጡ ምን ቢሆን ጥሩ ነው… ቅልጥ ያለ ‘ዋሻ’! የምር እኮ ኮሚክ ነው፡፡…
Read 6095 times
Published in
ባህል