ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሦስት ወንድ ልጆች ሁሉም በተለያየ ከተማ ሥራ ይይዙና ይሳካላቸዋል፡፡ በዕድሜ ለገፋችው እናታቸው ስጦታ ይልካሉ፡፡ ሦስቱም ተገናኝተው ያወራሉ፡፡አንደኛው ልጅ… “በጣም ትልቅ የሆነ ቤት ሠራሁላታ!” ይላል፡፡ሁለተኛው ልጅ… “እኔ ደግሞ መርሴዲስ ቤንዝ ገዝቼ ከሾፌር ጋር ላኩላት፣” ይላል፡፡ሦስተኛው ልጅ ፈገግ አለና እንዲህ አለ……
Read 6367 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሱዬው የመንግሥት ሠራተኛ ነው፡፡ እናላችሁ… ወደ ዶክተር ይሄድና… “ዶክተር መተኛት አቃተኝ…” ይለዋል፡፡ዶክተሩም… “እንቅልፍ አይወስድህም ማለት ነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡የመንግሥት ሠራተኛው ሆዬ ምን ብሎ ቢመልስ ጥሩ ነው… “ማታ በደንብ አድርጌ እተኛለሁ፡፡ ጠዋትም አብዛኛውን ሰዓት ለሽ ብዬ ነው የምተኛው፡፡ አሁን የቸገረኝ ከሰዓት…
Read 6148 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሷዬዋ እጮኛዋን ቤት አምጥታ ከወላጆቿ ጋር ታስተዋውቅዋለች፡፡ ወላጆቿ ደግሞ ‘ፏ’ ያሉ ሀብታሞች ነበሩ፡፡ አባትየው የልጁን እጮኛ ወደ ባዶ ክፍል ወስዶ ያዋራዋል፡፡ “ለመሆኑ ዕቅድህ ምንድነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ “እኔ የኃይማኖቶች ምሁር ነኝ፡ ጥናቶች አጠናለሁ…”ይላል፡፡ አባትየውም… “ግሩም ነው፣ ግን ልጄ ጥሩ መኖሪያ…
Read 4936 times
Published in
ባህል
ደብረዘይት፣ አዴ ወረዳ እና ሻሸመኔ የብሾፍቱ ማህበራዊ ተጠያቂነት ማጠቃለያ ባለፈው የደብረዘይት/ብሾፍቱ ጉዞዬን ጀምሬ ነበር፡፡ ላጠቃልለውና ወደ አጄ ጉዞዬ እቀጥላለሁ፡፡ ስለናንተ ጉዳይ (ስለማህበራዊ ተጠያቂነት) የጋዜጣችን አንባቢ ያውቅ ዘንድ ቀለል አድርጌ ልጽፍ ነው፡፡ አገልግሎት ሰጪዎችና አገልግሎት ተቀባዮች ናቸው መልስ የሰጡኝ፡፡ ማህበራዊ ተጠያቂነት…
Read 2253 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እዚህ አገር በቃ ወሬና ተግባር እንዲህ ደመኛ ጠላቶች ሆነው አረፉት! ሀሳብ አለን… ‘የአደባባዩ እከሌ…’ ‘የጓዳው እከሌ’ እየተባለ የአደባባይና የጓዳ ባህሪያቶቻችን ይለዩልንማ! ከዛ በኋላ…አለ አይደል… “አንተ እኔ እንደዚሀ አይነት ሰው መሆኑን አላውቅም ነበር…” ምናምን አንባባልም፡ስሙኝማ…የሆነ ነገር ሌላ ሰው ላይ ሲደርስ……
Read 3641 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁማ! ምስኪን ሀበሻ በቀጠሮው መሠረት ዛሬም ለአንድዬ አቤቱታውን እያቀረበ ነው፡፡ አንድዬ፡— አጅሬ፣ መጣህ! እኔ ረሳኸው ብዬ ነበር፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ እንዴት እረሳለሁ፣ ይህን ያህል ዝንጉ አልሆንኩም እኮ!አንድዬ፡— እሱን እንኳን ተወው፡፡ ሌላው ህዝብ የተቀበረ ታሪኩን እንዳይረሳ ከየትም እየፈለገ…
Read 6133 times
Published in
ባህል