ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እግዚአብሔር መጀመሪያ ዓዳምን ፈጠረ፡፡ ከዚያም በደንብ አየውና ምን አለ መሰላችሁ…“ከዚሀ የተሻለ ፍጡርስ መፍጠር እችላለሁ…” አለና ሔዋንን ፈጠረ፡፡ ቂ…ቂ…ቂ…ስሙኝማ…የምር ግን ዘንድሮ የአኳኋናችንን ነገር ስናይ… አለ አይደል… “ምናልባት ከሁለቱም የተሻለ ፍጡር መፍጠር አይችልም ነበር!” ልንል ምንም አልቀረን! ከዚህ በፊት ያወራናት ነገር…
Read 4446 times
Published in
ባህል
“ደገፍ ብሎ የሚያለቅስበት ትከሻ የሚያገኝ የታደለ ነው”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሙዝ ነጋዴው ገበያ ቀዝቅዞበታል፡፡ እናላችሁ… በአጠገቡ ታልፍ የነበረች አንዲትን ሴትን “እንዴት ያለ ጣት የሚያስቆረጥም ሙዝ መሰለሽ!” እያለ ሊያባብላት ይሞክራል፡፡ እሷም ሙዝ የምትገዛበት ገንዘብ እንደሌላት ትነግረዋለች። እሱም “ግዴለም ቀስ ብለሽ ትከፍይኛለሽ፣” ይላታል። እሷ…
Read 6010 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው… እነኚህ ፈረንጆቹ ጭራሽ “ደስተኛ አይደላችሁም...” ይሉናል! መቶ ምናምነኛ! ያውም ከምትታመሰው ሶማሊያ ብሰን አረፍን!እኔ የምለው…ቆይ ይሄ ሁሉ ባቡር፣ ይሄ ሁሉ ቀለበት መንገድ፣ ይሄ ሁሉ ኮንዶሚኒየም፣ ይሄ ሁሉ ባለመስታወት ህንጻ፣ ይሄ ሁሉ ቢራ ምናምን እያለን እንዴት ነው ደስተኞች አይደላችሁም…
Read 5466 times
Published in
ባህል
Monday, 04 April 2016 07:59
ክፍል-2 ባለፈው ሳምንት ጽሑፌ ከጌታሁን ግምገማ አላሳመኑኝም ያልኳቸውን ነጥቦች አንስቼ ነበር፡፡ በዚህች ጽሑፌ የጌታሁን ሒስ ከርዕሰ-ነገሩ ይልቅ በሰዎች ላይ ማተኮር የሚበዛበት (Ad Hominem)፣ ከእርሱ ሀሳብ የተለየውን ሰው የመከራከር መብት የሚነፍግ (denying right to be skeptic) ሳይንሳዊነት የሚጎድለው እና ብዙም ባይሆን አንድ ቃል አንድ ትርጉም ብቻ ያለው የሚያስመስል
Written by አሰማኸኝ አስረስ
ባለፈው ቅዳሜ መጋቢት 17 አዲስ አድማስ ጋዜጣ በፊት ለፊት ገጹ “ጋዜጠኝነት በሙስና የተዘፈቀ ነው ተባለ” በሚል ርዕስ ያወጣው ዜና የቀረበበት መንገድና የዘገባቸው ጥሬ ሀቆች የምንጭ ስህተት ስላለባቸውና በእኔ ምልከታ የተዘጋጀው ዜና ፓናል ውይይቱ በቀረበበት አውድ (context) በአግባቡ ያልታሸና ያልተቃኘ ስለሆነ፣…
Read 2398 times
Published in
ባህል
ሳምንት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ የታተመ “የከአሜን ባሻገር ጥቂት ውሸቶች“ የሚል ርእስ ያለው ጽሁፍ ደርሶኝ አነበብሁት፡፡ ዶኖ ኢበሮ የተባለ አስተያየት ሰጭ፤ ”የጎበና ቅኝት“ በሚለው ምእራፍ ሥር ስለ ካፋ ግዛት በጻፍኩት ላይ ያለውን ቅሬታ ገልጧል፡፡ ሰውየው አንዳንድ ተገቢ ጥያቄዎችን አንሥቷል ፡፡…
Read 15875 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…እኚህ ትረምፕ የሚሏቸው ሰውዬ እኛንም የአዛ ሰዉን ሁሉ ልክ ልኩን አጠጡት አይደል! ገንዘብና ስልጣን ምን የማይሠሩት ነገር አለ! እንደ ልብ ያናግራሉዋ! ይኸው…እኛ ዘንድ ወይ ‘ቦተሊከኛ’ ወይ ‘ዲታ’ ሆኖ ‘እንደ ልቡ የሚናገር’ መአት አይደል! እናላችሁ… ጉልበተኛው ሰውዬ ነጩን ቤተመንግሥት…
Read 4435 times
Published in
ባህል