ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ተከታዩ ‘ዳያሪ’ ከዕለታት አንድ ቀን የአፍራሽ ግብረ ሀይል ‘ቦዳድሶ ከተወው’ መንደር ስር ሊገኝ ይችላል፡፡“እኔ ለጉድ የፈጠረኝ ሰው ልሁን፣ የሰው ልጅ እንዳለ ለጉድ የተፈጠረ ይሁን ግራ ገብቶኛል፡፡ (እኔ የምለው… ‘ቀኝ ገብቶኛል’ ከማለት ይልቅ ‘ግራ ገብቶኛል’ የሚባለው እነ ማኦን ለማሳጣት ተበሎ…
Read 6176 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሴትዮዋ ባሏን ታፋጥጠዋለች። “ጎረቤታችን ካለችው ሴትዮ ጋር እንደተኛህ ያለወቅሁ መሰለህ!” ትለዋለች፡፡ “ይሄን ትክዳለህ?” ባል ሆዬ ቆሌው ይገፈፋል፡፡ ግን እዚህ አገር ጥፋትና ስህተት (‘እንዲሁም ቅሽምና’ የሚለው ይግባበት) ማመን ብሎ ነገር የለም አይደል…መልሶ ያፈጥባታል። “ዝም ብለሽ አትዘባረቂ! እኔ ከእሷ ጋር…
Read 7656 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!በቀደም መሀል ከተማ አካባቢ የሆነ ነው። ሴትዮዋ የአእምሮ በሽተኛ ነች፣ አንድ ዓመት የማይሞላው ልጅ ታቅፋለች፡፡ እናም ይህንንም፣ ያንንም ትጮሀለች። የተወሰኑ ‘ደንብ አስከባሪዎች’ ከበዋታል። ይሄኔ ከመሃላቸው አንዱ በቃሪያ ጥፊ ያጮላታል፡፡ በአካባቢው የነበረው ሰው ያጉረመርማል፡፡ የተወሰኑ ሰዎችም “ለምን ትመታታለህ…” ምናምን አይነት…
Read 6107 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው በሆነ ነገር ጓደኛውን ‘ሲመክረው’ ኖሯል፡፡ ተመካሪው ግን የተሰጠው ምክር ሁሉ ስላልጣመው አንዱንም አልተገበረውም፡፡ ይሄኔ መካሪ ሆዬ… “ምክሬን የማትቀበለው ለምንድነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ሰውየው ምን ብሎ ቢመልስ ጥሩ ነው…“ልጄ፣ ምክርና ቁርስ ከቤት ነው…” አሪፍ አይደል!‘ምክርና ቁርስ ከቤት’ መሆኑን ረስተን መከራችንን…
Read 6007 times
Published in
ባህል
“--- ወንበር ትወዳላችሁ… የስልጣን ወንበር፣ የሀብት ወንበር፣ አድራጊ ፈጣሪ የምትሆኑበት ወንበር ትወዳላችሁ፡፡---”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ እንኳን አደረሰህ!አንድዬ፡— ምን አልከኝ! እንኳን አደረሰህ ነው ያልከኝ?ምስኪን ሀበሻ፡— ይቅርታ አንድዬ፣ አስቤው ሳይሆን ልምድ ሆኖብኝ ነው፡፡አንድዬ፡— ምን ልምድ ሆኖብህ ነው… ጭራሽ የእብሪታችሁ ጥግ እዚህም ደርሶልኛል!…
Read 4540 times
Published in
ባህል
ወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን ከቀናት በፊት በፌስቡክ ገፃቸው ላይ “ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ “ብለው የጻፉት ደብዳቤ እኔን ጨምሮ በብዙዎች ዘንድ ግርምትና አድናቆት አትርፎላቸዋል። የማስገረማቸውም ሆነ የማስደነቃቸው ዋና ምክንያት ግን ሌሎች ካነሱትና ከፃፉት የተለየ ሀሳብ አንስተው አይደለም። በሀገራችን በህዝብና በመንግሥት መካከል…
Read 16419 times
Published in
ባህል