ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሴትዮዋ ባሏን ታፋጥጠዋለች። “ጎረቤታችን ካለችው ሴትዮ ጋር እንደተኛህ ያለወቅሁ መሰለህ!” ትለዋለች፡፡ “ይሄን ትክዳለህ?” ባል ሆዬ ቆሌው ይገፈፋል፡፡ ግን እዚህ አገር ጥፋትና ስህተት (‘እንዲሁም ቅሽምና’ የሚለው ይግባበት) ማመን ብሎ ነገር የለም አይደል…መልሶ ያፈጥባታል። “ዝም ብለሽ አትዘባረቂ! እኔ ከእሷ ጋር…
Read 7586 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!በቀደም መሀል ከተማ አካባቢ የሆነ ነው። ሴትዮዋ የአእምሮ በሽተኛ ነች፣ አንድ ዓመት የማይሞላው ልጅ ታቅፋለች፡፡ እናም ይህንንም፣ ያንንም ትጮሀለች። የተወሰኑ ‘ደንብ አስከባሪዎች’ ከበዋታል። ይሄኔ ከመሃላቸው አንዱ በቃሪያ ጥፊ ያጮላታል፡፡ በአካባቢው የነበረው ሰው ያጉረመርማል፡፡ የተወሰኑ ሰዎችም “ለምን ትመታታለህ…” ምናምን አይነት…
Read 6044 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው በሆነ ነገር ጓደኛውን ‘ሲመክረው’ ኖሯል፡፡ ተመካሪው ግን የተሰጠው ምክር ሁሉ ስላልጣመው አንዱንም አልተገበረውም፡፡ ይሄኔ መካሪ ሆዬ… “ምክሬን የማትቀበለው ለምንድነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ሰውየው ምን ብሎ ቢመልስ ጥሩ ነው…“ልጄ፣ ምክርና ቁርስ ከቤት ነው…” አሪፍ አይደል!‘ምክርና ቁርስ ከቤት’ መሆኑን ረስተን መከራችንን…
Read 5932 times
Published in
ባህል
“--- ወንበር ትወዳላችሁ… የስልጣን ወንበር፣ የሀብት ወንበር፣ አድራጊ ፈጣሪ የምትሆኑበት ወንበር ትወዳላችሁ፡፡---”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ እንኳን አደረሰህ!አንድዬ፡— ምን አልከኝ! እንኳን አደረሰህ ነው ያልከኝ?ምስኪን ሀበሻ፡— ይቅርታ አንድዬ፣ አስቤው ሳይሆን ልምድ ሆኖብኝ ነው፡፡አንድዬ፡— ምን ልምድ ሆኖብህ ነው… ጭራሽ የእብሪታችሁ ጥግ እዚህም ደርሶልኛል!…
Read 4474 times
Published in
ባህል
ወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን ከቀናት በፊት በፌስቡክ ገፃቸው ላይ “ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ “ብለው የጻፉት ደብዳቤ እኔን ጨምሮ በብዙዎች ዘንድ ግርምትና አድናቆት አትርፎላቸዋል። የማስገረማቸውም ሆነ የማስደነቃቸው ዋና ምክንያት ግን ሌሎች ካነሱትና ከፃፉት የተለየ ሀሳብ አንስተው አይደለም። በሀገራችን በህዝብና በመንግሥት መካከል…
Read 16361 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ደግ የምንሰማበት ዘመን ይሁንልንማ!ይቺን ስሙኝማ…ነሀሴ መጀመሪያ አራት ኪሎ አካባቢ ነው፡፡ ዝናቡ አዲስ አበባን እንደ ሁልጊዜውም ‘ቦዳድሶታል፡ (እኔ የምለው… በየዓመቱ ክረምት በመጣ ቁጥር የአዲስ አበባን መንገድ ‘የሚቦድሰው’ ምን እንደሆነ የሚነግረን እንጣ!) እናላችሁ…መንገዱ የኩሬ መአት ሆኗል፡፡ የሆነች ‘የዘመኑ’ መኪና ወደ ፒያሳ…
Read 3231 times
Published in
ባህል