ባህል
ሰውየው የወደፊት ዕጣ ፈንታውን (fate) ለመጠየቅ ወደ እግዜር ዘንድ አቀና፡፡ እግዜርም ወደ ራሱ ጉዳይ በሰውየው አቅጣጫ ሲመጣ፣ መንገድ ላይ ተገናኙ፡፡ “ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ ወዳንተ እየመጣሁ ነበር” አለ ሰውየው፡፡ እግዜርም፤ “ምነው ደህና?” ሲል ጠየቀው፡፡ “ወደፊት ምን እንደሚገጥመኝ ልጠይቅህ ነው” “ይህማ የሚነገር…
Read 5215 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምኑም፣ ምናምኑም ግራ እየገባው ያለው ምስኪን ሀበሻ እንደገና ወደ አንድዬ ሄዷል፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ…አንድዬ፡— እንዴት ከረምክ! ለመሆኑ ደህና ነህልኝ ወይ?ምስኪን ሀበሻ፡— አ…አንድዬ!…አንድዬ፡— ምነው ተርበተበትክ፣ እኔንም ደህና ነህ ወይ አትለኝም እንዴ?ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ… ት…ትንሽ ግራ ስለገባኝ ነው፡፡ ግን አንድዬ በ…በደህናህ… ይቅርታ…
Read 5223 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሐምሌም አለቀ… ዓመቱም ሊያልቅ ነው፡፡ የምር ግን… አለ አይደል… የስምንተኛው ሺህ ምልክቶች ከሚባሉት ዓመቶች አንዱ ይህኛው ሳይሆን አይቀርም፡፡ ልክ ነዋ…ለምን እንደሆን እንጃ እንጂ ለብዙዎቻችን ኸረ “ጦሳችንን ይዞ ጥርግ ይበል” የሚባል አይነት ዓመት ሆኗል፡፡ መለስ ብላችሁ ምን ያህል ልብ የሚሞላ፣…
Read 6510 times
Published in
ባህል
“ንጉሱ የኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት አባት ናቸው” “ሀብቴም፣ ጉልበቴም፣ ዕውቀቴም የኢትዮጵያን ህዝብ ለማስተማር ይውላል” ቀ.ኃ.ሥ “ጃንሆይ - ለትምህርት”የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሥ አፄ ኃይለ ሥላሴ በ1923 ዓ.ም ንጉሠ ነገስት ተብለው የአፄውን አክሊል ሲደፉ፣ አገሪቱን ወደ ስልጣኔ ለመምራት የሚያስችሉ ጉዳዮችን በእርጋታ እንደመረመሩ አምባሳደር ሞገስ…
Read 7899 times
Published in
ባህል
እንዴት ከረማችሁሳ!ስሙኝማ ዓመቷ ሽው አለች አይደል! ገራሚ ዓመት ነው…እንዲሁ እንዳንጫነጨን ገብቶ አብሶብን ሊሄድ ነው፡፡ዓመት ሁለት ዓመት ሲሄድ እያያችሁጊዜው ገሠገሠ ለምን ትላላችሁበዘመነ ግሥገሣ ዕድሜያችን ተማርኮያለፍነው እኛ ነን ጊዜ አይደለም እኮብለዋል ከበደ ሚካኤል፡፡እኔ የምለው… እንግዲህ ጨዋታም አይደል… “በደህና አውለህ፣ በደህና አሳደረኝ” ማለትን…
Read 3865 times
Published in
ባህል
“--የኢትዮጵያን እግር ኳስ ለማሳደግ ምን መደረግ አለበት የሚለውን ከሚነግሩን ይልቅ የቬንገር መነሳት አርሴናል ላይ ስለሚያመጣው ተጽእኖ አንድ ጥራዝ ሙሉ የሚነግሩን ተንታኞች በዙብና! (ለነገሩ አንዳንዴ በየቡድኑ ካሉ ኳስ አመራሮች ውስጥ በፍጹም ቅጣት ምትና በእጅ ውርወራመካከል ያለውን ልዩነት ማስረዳት የማይችሉ አሉ ብንባል…
Read 6093 times
Published in
ባህል