ባህል
ከማህበራዊ ሚዲያ ገጾች በጨረፍታ ”ያለ ፈቃዷ አይሆንም!” የጎጃሙ ንጉስ ተክለሀይማኖት ከሞቱ ከጥቂት አመታት በሁዋላ፣ ሴት ልጃቸው ወይዘሪት ንግስት፣ የዚህን ዓለም ጣጣ ሸሽታ በዲማ ገዳም ተቀምጣ ነበር፤ ብዙ ሳይቆይ አድራሻዋ ተደረሰበት! በዘመኑ ያሉት ሀያላን ወንዶች ካላገባናት ብለው መፎካከር ጀመሩ፤ ከፖለቲካ ፋይዳው…
Read 736 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ....ኸረ ምስኪኑ ሀባሻ!ምስኪኑ ሀበሻ፡- አ...አቤት አንድዬ! አቤት!አንድዬ፡- ተኮራረፍን እንዴ?ምስኪኑ ሀበሻ፡- አንድዬ፣ ለምን እንደሱ አልክ! አስደነገጥከኝ...አንድዬ፡- ቆይ አስጨርሰኝ እንጂ፡፡ ሌላ ጊዜ ገና እዚህ ሳትደርስ ከስንትና ስንት እርቀት እየተጣራህ አልነበር እንዴ የመትመጣው! ዛሬ እኮ ምን እንደተገኘ እንጃ፣ ዝም ብለህ…
Read 728 times
Published in
ባህል
ለሴቶች ብቻ እንደ ቀልድ የተጀመረ ፍቅር ነው። በልምምድ። በአስራዎቹ እድሜዋ፤ ሲሞዝቅ አየችው፤ በድምፁ ተማረከች። ነጥሎ መለመላት፤ አደገኛ talent scout ነበር። ድምፅዋን ወደደላት። የምትደመጥ ድምፃዊ አደረጋት። አብረው መስራት ጀመሩ። ለመደችው። ለመዳት። “መለያየት ሞት” የሚሆን እስኪመስላቸው። እናስ? መለያየትን ለመርታት አብረው ሆኑ። ውሃ…
Read 861 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...መቼም ያለንበት ጊዜ...አለ አይደል...እንደምታውቁት አስቸጋሪ ነው፣ በሙሉ ልብ ራቅ ብሎ መሄድ የማይቻልበት፡፡ አሀ ልክ ነዋ...በፊት እኮ...አለ አይደል... “ዊክኤንድ ለምን ከከተማ ወጣ ብለን አናሳልፍም!” ይባል ነበር፡፡ አሁን፣ አሁን ግን ብዙ ጊዜ አንሰማውም፣ ቢባልም እንደበፊቱ በሙሉ ልብ ሳይሆን በመጠራጠር ነው፡፡ይቺን ስሙኝማ...…
Read 975 times
Published in
ባህል
“ኢትዮጵያ ውስጥ በነበረበት ቦታ የምታገኘው መንግሥትን ብቻ ነው!” አሜሪካ ውስጥ በአብርሃም ሊንከን ዘመን የነበረ ሆስፒታል ዛሬም አለ። እንግሊዝ ሀገር በሄድኩ ጊዜ የዛሬ ስንትና ስንት መቶ አመት አካባቢ ሼክስፒር በጠጣበት ቡና ቤት ጠጥቼ፣ ሼክስፒር በሸናበት ታዛ ስር ሸንቼ ወደ ሀገሬ የመመለስ…
Read 1048 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! “እያንዳንዱ ሰው በቀን ለአምስት ደቂቃ ያህል ደደብ ይሆናል፡፡ ብልህነት የሚባለው ያንን ገደብ አለማለፍ ነው” የምትል ነገር አለች፡፡ አሪፍ አይደለች! ገና መጻፍ ከመጀመሬ ነገር፣ ነገር ያሰኘኝ አስመሰለብኝሳ! በቃ “ኦፍ ዘ ሬከርድ” እንደሚሉት አይነት ውሰዱትማ!“እንደው በባዶ ቤት መጥተሸ...”“ኸረ ችግር የለውም፡፡…
Read 785 times
Published in
ባህል