ባህል
• ከመሪር ሃዘን ውስጥ የተወለደ በጎነትና ብርታት ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ፤ መሪር ሃዘንን ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር፣ በልጅ ፍቅር ሳቢያ የተቋቋመ የካንሰር ድርጅት ሲሆን፤ ማህበሩ ከተመሰረተ ሁለት አስርት ዓመታትን አስቆጥሯል። በአሁኑ ሰዓትም ማህበሩ የተመሰረበትን የ20ኛ ዓመት ክብረ በዓል እያከበረ ነው።…
Read 1659 times
Published in
ባህል
“እኛ ት/ቤት እጆች ይናገራሉ፤ ዓይኖች ያዳምጣሉ” የሚል መፈክር መሰል ማስታወቂያ በየቦታው ተለጥፎ ይታያል፡፡ አንዳንድ ተቋም ስሙና መፈክሩ ሳይቀር ይለያል፡፡ ስሜትና ትኩረት ይስባል፡፡ የማወጋችሁ በመዲናዋ አንድ ለእናቱ ስለሆነው ት/ቤት ነው። “አልፋ መስማት የተሳናቸው ልዩ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት”። ት/ቤቱ በ1956 ዓ.ም የዛሬ…
Read 1488 times
Published in
ባህል
ከማኅበራዊ ድረገፅ ዋስይሁን ተስፋዬ)ይህ ናይጄሪያዊ ህጻን ተስፋ ይባላል .. ለባእድ አምልኮ እራሳቸውን ያስገዙት ቤተሰቦቹ ለሞት አሳልፈው ሊሰጡት ከቤት አውጥተው በጭካኔ በጎዳና ላይ ሲወረውሩት ምንም አልመሰላቸውም። ምክንያቱም ለነሱ ከዚህ ነብስ ከማያውቅ ምስኪን ህጻን ይልቅ .. የህጻኑን “ሟርተኛ” እና “መአት አምጭ” ..…
Read 2428 times
Published in
ባህል
በግርማ ሙዚቃዎች ውስጥ ሁሉ ያለችው ሴት አንድ ናት፡፡ የሚወዳት የሚያኮርፋት፣ የሚቀርባት የሚርቃት እሷን ብቻ ነው - እጸገነትን፡፡ እጸገነት ገብረሥላሴ የልጅነቱ ናት፤ የልጁም እናት፡፡ በንጹሕ ልቡ የወደዳት፤ የምትወደው፡፡ “ሴት አላምንም” ፣ “ትወጅኝ እንደሁ”፣”ቁርጡን ንገሪኝ” እና “ፍቅር እንደክራር”ብሎ ያዜመላት፡፡ “ይበቃናል” ብሎ ያንጎራጎረውም…
Read 2477 times
Published in
ባህል
Read 2422 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… እንደሚነግሩን ከሆነ ‘ፈረንጆቹ’ አገራት ሰዉ ቴሌቪዥን ላይ ማስታወቂያዎች ማየት ይወዳል ይባላል፡፡ ፈጠራ የሚታየው እዛ ላይ ነዋ! እኛ መቼ ነው… ማታ ስልክ ሲደወልልን… “ቆይ እባክህ ቲቪ ላይ ማስታወቂያ ተላልፎ ሲያልቅ መልሼ እደውልልሃለሁ…” የምንባባለው! አሁን አሁንማ ጭራሽ ብዙዎቹ ማስታወቂያዎች ሲመጡብን…
Read 2899 times
Published in
ባህል