ባህል
"እናላችሁ... ሚዲያው ላይ በሉት፣ በፖለቲካው መንደር በሉት፣ በስብሰባ አዳራሽ በሉት፣ በማህበራዊ ሚዲያ በሉት፣ በዘመድ ጉባኤ በሉት...አለ አይደል... “ውሸት ለመናገር አትሻም ምላሴ፣” አይነት ‘ፕሪሚቲቭ’ ዘፈን አይሠራም፡፡ (እንደውም “ያለፈውን ናፋቂ!” በሚል ባያስከስስ ነው!)..." እንዴት ሰነበታችሁሳ!ፈጣሪ ይቺን ሀገር በቃሽ ይበላትማ! ስሙኝማ...እንግዲህ ጨዋታም አይደል...…
Read 1947 times
Published in
ባህል
Saturday, 07 November 2020 13:37
4ኛው ጣና ማህበራዊ ሽልማት - “ትኩረት ለጤና፤ ትኩረት ለጣና” አሸናፊዎች ምን ይላሉ?
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
(ጣናን ከእንቦጭ ለመታደግ ሲሉ ህይወታቸውን የገበሩ ሁለት ግለሰቦች የክብር ኒሻን ተሸላሚ ሆነዋል) የዘንድሮ ጣና ማህበራዊ ሽልማት “ትኩረት ለጤና፤ ትኩረት ለጣና” በሚል በእንቦጭ የተወረረውን ጣናን ለመታደግ፣ በኮቪድ-19 ዙሪያ የማህበረሰቡን ግንዛቤ አግኝቶ ራሱን ከአስከፊው ወረርሽን እንዲጠብቅ ሳይታክቱ በማህበራዊ ሚዲያ መረጃ ሲያጋሩ፣ ማህበረሰቡን…
Read 1266 times
Published in
ባህል
"እኛን በተመለከተ “እውነት እኮ ዓለም ባንኩም፣ አይኤምኤፉም፣ ለጋሹም፣ አበዳሪውም ሁሉ---ለካይሮ እየወገነ፣ ይቺን ምስኪን ሀገር ሲበድል ኖሯል...” የሚል ፖለቲከኛ፤ ኦቫል ኦፊስ አጠገብ ይደርሳል ብሎ ማሰብ አሪፍ ነገር አይደለም፡፡ ውገናው በትረምፕ ዘመን አልተጀመረም፣ እሳቸው ሲሄዱም አያበቃም፡፡ ይሄ ነው የዛች ሀገር ፖለቲካ--" እንዴት…
Read 1553 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ... እንግዲህ ጨዋታም አይደል፤.... ውሸት መናገር፣ ነጩን ነገር ጥቁር ነው ብሎ ድርቅ ማለት ምናምን በቃ ሁላችንን የሚያመሳስል ባህሪይ ሊሆን ነው ማለት ነው! ውሸት መናገር እንደ ቀድሞው አንገት ማስደፋቱ ቀርቷል፡፡ ሀሰት መናገር እንደ ቀድሞው ማሸማቅቁ ያበቃለት ይመስላል፡፡ ከእኛ ምድር ቤት…
Read 1729 times
Published in
ባህል
"ልክ ነዋ...እንደ ድሮ ቢሆን አኮ ሰው ሲጣላ መገላገል የተለመደ ነበር፡፡ አሁን ዋነኛው ቡጢ ቀማሽ መሀል የገባው ገላገይ ነው የሚሆነው፡፡ ብቻ በዚህም፣ በዛም ‘ግርግር’ ነገር፣ “ጭር ሲል አልወድም” ነገር የሚመቸን የበዛን ነው የሚመስለው፡፡--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...ዛሬ እኮ መስከረም 30 ነው። ማለቴ...ምንም ነገር…
Read 1942 times
Published in
ባህል
"-እንደው፣ ለትንሹም ለትልቁም እኔን መውቀሳችሁን መቼ ነው የምታበቁት! ችግር ፈጣሪዎች ራሳችሁ፣ የተቃናውን የምታጣምሙት፣ የቆመውን የምትገነድሱት፣ የተደፈነውን የምትሸነቁሩት ራሳችሁ፣ አደራችሁን የበላችሁ፣ ሃቃችሁን ያፈረሳችሁ ራሳችሁ! የእኔን ስም ገንዘብና ጥቅም መሰብሰቢያ ያደረጋችሁ ራሳችሁ! እና… እኔን ምን አድርግ ነው የምትሉኝ?!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ በአስቸኳይ…
Read 1368 times
Published in
ባህል