ባህል
“ስሙኝማ.... ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ...አንዱ ፈረንጅ የጻፈው ነው... ሀያ ዓመት ሲሞላን፣ ዓለም ሁሉ ስለ እኛ የሚያስበውነገር እንዳለ እናምናለን፡፡ ሠላሳ ዓመት ሲሞላን ዓለም ሁሉ “ስለ እኛ ምን እያሰበ ይሆን!” የሚል ስጋት ይወጥረናል፡፡ ስጋት ይገባናል፡፡ አርባ ዓመት ሲሞላን ግን ዓለም ስለ እኛ…
Read 617 times
Published in
ባህል
ቤተ ክርስቲያን ውስጧን በጥበብ ትመልከት ሙሼ ሰሙ ከብዙ ውጣ ውረድና ፈተና በኋላ የአባቶቻችን ጽኑ እምነት፣ ጥልቅ አስተምህሮት፣ አስተዋይነት፣ ትዕግስት፣ አይበገሬነት፣ የይቅርታ ሃያልነትና የምዕመናን መስዋእትነት ታክሎበት፤ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያናችንን መሰረት እንደ አለት ማጽናትና ሀገራችንንም ከመከፋፈልና የሕዝባችንንም ደም ከመፍሰስ መታደግ ተችሏል። ዛሬ…
Read 684 times
Published in
ባህል
ፈጣሪ ሆይ፣ በርህን እያንኳኳን ነው፣ አለሁላችሁ በለን!አምላክ ብጠራህ ዝም አልህምነው እያለህ እንደሌለህ፣…እንዲህ የሚል ዜጋ ሲበዛ፣ የሆነ ነገር በእጅጉ እንደሳተ አትጠራጠሩ። ከዚህ የተሻለ መግለጫ ሊኖር አይችለም። አሁን ብዙ ነገሮች በአስደንጋጭ፣ በአስፈሪና በአሳሳቢ ሁኔታ እንደሳቱት ማለት ነው።የሚገርመው ነገር፣ ምንም እንኳን በርካታ አስከፊ…
Read 1018 times
Published in
ባህል
ጥንትም አንድ ናት፤ ዛሬም አንድ ናት። ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስ “ቤተክርስትያን በአሏህ የተመሰለች ናት” አሏህ አንድ ነው፣ አሏህ አይከፈልም። ኦርቶዶክስ ኃይማኖትም ጥንትም አንድ ናት፤ ዛሬም አንድ ናት። አትከፈልም!ከጥንት ጀምሮ በታሪክ የምንሰማው፣ እኛም በእድሜያችን የተመለከትነው ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሰላማዊ እንግዶችን በክብር…
Read 824 times
Published in
ባህል
“--ፈረንጅ “Everything comes with an expiry date.” የሚላት ነገር አለችው፡፡ አዎ ማንኛውም ነገር የማለቂያ ጊዜ አለው፡፡ ይቺ ሀገር እዚህም እዛም የማለቂያ ጊዜያቸው በዘመናት ባለፉባቸው ሀሳቦች ነው መከራዋን እየበላች ያለችው፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ለምን፣ ለምን ይሄ ሁሉ መከራ! ለምን ይሄ ሁሉ ስቃይ! ለምን…
Read 745 times
Published in
ባህል
በነገራችን ለይ... መቼም ዘንድሮ መላ ቅጡ የጠፋ ነገር ብዙ ነው፡፡ ከዚህ ከብሩና ብሩ ካለበት ቦታ ሳንወጣ አንዳንድ የባንክ ሠራተኞች የሚቀጠሩት፣ በድምርና በቅንስ ችሎታ ብቻ ነው እንዴ! አሀ...አንዳንድ ቦታዎች እኮ ቁጥራቸው ብዙ ባይሆንም ለደንበኛ የሚያሳዩት የሥነስርአት ጉድለት የሚገርም ነው፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!አፍጣጭ…
Read 1090 times
Published in
ባህል