Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
7514 ዓመተ ቢዛንቲን፡- በኢትዮጵያ ዓመተ ዓለም ከሚባለው ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም 10 ዓመት ቀዳሚ ነው፡፡ 1720 ዓመተ ሰማዕታት - ዘመነ ዲዮቅልጥያን ማለትም ይቻላል፡፡ በሮም ዲዮክልጥያን ቄሳር ሆኖ የነገሠበትን መነሻ የሚያደርግ የዓመት መቁጠሪያ ሲሆን፤ ሮማዊት ግብ ላይም ያገለግል ነበር፡፡ የግብ ክርስቲያኖች በግፍ…
Saturday, 10 September 2011 12:18

ዓለማዊ ህይወት በሃይማኖታዊ አተያይ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
..ያልተዳሰሱ ምስጢሮች.. ሲዳሰስባለፈው ሳምንት ቢሮዬ የመጣልኝ መሃፍ ለየት ያለ ነው፡፡ የመጽሐፉ ርዕስ ጉጉት የሚፈጥር ዓይነት ነው፡፡ ..ያልተዳሰሱ ምስጢሮች.. ስለሚል ምስጢሮቹ ምን ይሆኑ በሚል ለንባብ ይገፋፋል፡፡ መሃፉ በዲያቆን ኃ/ጊዮርጊስ ተፈራ የተዘጋጀነው፡፡ በርግጥ ደራሲው መጽሐፍ ለማሳተም አዲስ አይደለም፡፡ ከዚህ ቀደም ያሳተማቸው ስምንት…
Rate this item
(2 votes)
የትምህርት ጥራት በንጉሡ ዘመን ቀረ፣ ደረጃው ማሽቆልቆል የጀመረው በደርግ ወቅት ነው፣ በመመረቂያ ጋዋን የተነሱት ፎቶግራፍ የሳሎን ማጌጫ መሆኑ የቀረው በኢሕአዴግ ዘመን ነው... የሚሉና መሰል አባባሎች ተደጋግሞ ሲነገሩ ይሰማል፡፡ ከትምህርት፣ ከተማሪዎችና ከትምህርት ቤቶች ጋር በተያያዘ በቅርባችን የምናየው አንድ እውነት አለ፡፡ በተለይ…
Rate this item
(0 votes)
አብዬ ማረኝ ማረኝ፣አብዬ ማረኝ ማረኝ፣ ዶሮ ብር አወጣች እኔን ሥጋ አማረኝ፡፡የዚህ ዘፈን አቀንቃኝ የዶሮ ዋጋ አንድ ብር መግባቱ ተአምር የሆነበት ይመስላል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ዋጋው እንደማይቀመስ ሆኖ ተደምድሞለታል፡፡ ስለዚህ ወደ ኋላ መለስ ብሎ የዶሮ ሥጋ ..ርካሽ.. በሆነበት ዘመን በገፍ ያበሉት…
Saturday, 10 September 2011 12:14

የመጽሐፍትነገር

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የዚህ ጽሑፍ ዓላማ በ2003 ዓ.ም ከመጽሐፍ ጋር በተያያዘ ስለተፈጠሩ ክስተቶች ጥቂት ነገሮችን ለማንሳት እንጂ በዓመቱስለተከሰተው ነገር ሁሉ የተሟላ ዳሰሳ ለማቅረብ አይደለም፡፡ ትኩረቴም ፖለቲካና ታሪክ ነክ በሆኑት ላይ እንጂ፤ እንደ ልብ ወለድ ወይም የሥነልቦና መጻሕፍትን የመሳሰሉትን አላካተተም፡፡ በመጻሕፍቱ አጠቃላይ ኋና ላይ…
Saturday, 10 September 2011 12:03

የኔ ቢጤ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እኔ ላንቺ ግጥም ቃላት ሣጠራቅም አላዛር ከደዌው ድኖ አገገመ ስለዓለም ከንቱነት ግጥም አሳተመ፡፡ ለውበትሽ ስንኝ ፊደል አጥቼልሽ በየመዘክሩ ስንከራተትልሽ የእዮብ መከራ ጭንቅ ዘመኑ አለፈ ..መታገስ ነው ደጉ!.. የሚል መጽሐፍ ፃፈ፡፡ እኔ ላንቺ ግጥም ቃላት ሳጠራቅም ውዲቷ አገራችን እጅግ ተራቀቀች በኤሌትሪክ…