ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ርዕስ፡- የአፄ ሠርጸድንግል ዜና መዋዕል (ግዕዝና አማርኛ)ተርጓሚ፣ አዘጋጅና አርታኢ .. ዓለሙ ኃይሌ አሳታሚ … በቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን የቅርስ ምርምርና ማዕከላዊ ዶክሜንቴሽን መምሪያየህትመት ዘመን …. ሰኔ 1999 ዓ.ም ህትመት … ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት (አዲስ አበባ)የገፅ ብዛት … 224 (ግዕዙ…
Rate this item
(6 votes)
ባለፈው የትንሳኤ በዓል የ “ጆሲ ኢን ዘ ሀውስ” ፕሮግራም በአርአያነት ሊጠቀስ የሚችል በጎ ተግባር ያቀረበ ሲሆን ብዙዎችም አድናቆታቸውን ገልፀዋል፡፡ የሟቿ አርቲስት ማንአልሞሽ ዲቦ ቤተሰቦችን የመኖርያ ቤትና ሌሎች ችግሮች ለመፍታት የተደረገውን እልህ አስጨራሽ ጥረትና የተገኘውን አስገራሚ ውጤት ያስቃኛል -ፕሮግራሙ፡፡ አንድ ሰው…
Rate this item
(3 votes)
ዶሮ በተፃፈ ሕግ፣ ፈረንጅ በልማድ በከተማ አውቶብስ አይሳፈሩም፡፡ በዘንድሮው የሁዳዴ ፆም መጠናቀቂያ ስምንተኛው ሳምንት (በሰሞነ ህማማት ማለት ነው) ላይ ግን በከተማ አውቶብስ ውስጥ ዶሮም ፈረንጅም ተሳፍረው ተመለከትኩ፡፡ በተለይ ፈረንጅ በአውቶብስ ላይ መሳፈሩና ተሳፋሪውን ለሁለት በከፈለ ክርክር ውስጥ መዶሉ አስገርሞኛል፡፡ ለአዲስ…
Saturday, 26 April 2014 13:16

የሰሎሞን ዐይኖች

Written by
Rate this item
(7 votes)
ደራሲ - ሰሎሞን ሞገስ (ፋሲል)ርዕስ - ጽሞና እና ጩኸት የገፅ ብዛት - 70የህትመት ዘመን - ጥር 2006 ዓ.ም የሽፋን ዋጋ - 20 ብር ዘውግ - ግጥም መቅድመ ኩሉ እውነተኛ የግጥም ደራሲ በጣር ላይ ያለች ነፍስ ይመስላል፤ ዓለም ምኑም አይደለችም፡፡ ሃብትና…
Rate this item
(0 votes)
ጸሐፊ ሌሊሳ ግርማ ሚያዝያ 8 ቀን 2006 ዓ.ም በታተመው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ የተዋናይ ግሩም ኤርሚያስን ጉዳይ መርምሮ ብይን የመስጠት ስልጣኑ ያለው ማህበረሰብ ሳይሆን ጥበብ ነው የሚል አቋሙን አስነብቦናል። በትንታኔው መሠረት ማንኛውም ከያኒ በስተመጨረሻ ጥበብን እስከወለደ ድረስ እንዳሻው ሊማግጥ ይቻለዋል።…
Rate this item
(1 Vote)
በሚያዝያ ወር 2006 ዓ.ም መግቢያ ላይ በመዲናችን አንድ መጽሐፍ ለምረቃ በቅቶ ነበር፡፡ ቦታው በብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መፃህፍ አዳራሽ ውስጥ ነበር፡፡ የመጽሐፉ ርዕስ “ኢትዮ-ኤርትራ የቀን ግርዶሽ” የሚል ነው፡፡ በመጽሐፉ ምረቃ ላይ ለመገኘት የቻልኩት በአንድ ጓደኛዬ ጥቆማ መሰረት ነበር፡፡ የመጽሐፉ ጸሐፊ ተስፉ (ኢትዮጵያ)…