ጥበብ
Saturday, 06 April 2024 00:00
የሥነጽሁፍ ሰዎች ስለ ደራሲና ሃያሲ አለማየሁ ገላጋይ የደራሲው 17ኛ መጽሐፍ ዛሬ ይመረቃል
Written by Administrator
“አንዱን ሥራ ከሌላው አላበላልጥም“ አለማየሁ ገላጋይ የቃላት አመራረጡና አተራረኩ፣ ቦታዎችን የሚመርጥበትና አገላለፁ በእጅጉ ይገርመኛል፡፡ በየትኛውም የዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎች የሚያነቧቸው መጻሕፍት እያበረከተልን ነው፡፡ የብርሀን ፈለጎች ወደ ፊልም ቢቀየሩ ምርጥ ድርሰት ነው፡፡ ውልብታ፤ የፖስት ካርድ አፃፃፍ ሙከራ ድንቅ ነው፡፡ በበኩሌ አንዱን…
Read 359 times
Published in
ጥበብ
ጋሽ ማሞ ውድነህ “ማንም ሰው ቢሆን የተደበቀ ነውር አለው፤ ለማንም የማይናገረው። በዚህም ምክንያት ትክክለኛው ትምህርት ከሰዎች ወደ ሰዎች ሳይተላለፍ ይቀራል።” ይላል። “የሚሳም ተራራ” የተሰኘው የፍቅረማርቆስ ደስታ ግለ ሕይወት ታሪክ ወ ግለ ማስታወሻ መጽሐፍ፥ ሽቅብ ቁልቁል በተናጠው የሕይወት እንስራ፣ “ለጥቂት-አፍታ” የተከፈተ…
Read 335 times
Published in
ጥበብ
”ይልማ በገጣሚነቱ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ሳያሰልስ ከአርባ ዓመታት በላይ አገልግሏል፡፡ የማይረሱ፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚተላለፉ ሕያው የሆኑ ሥራዎችን አበርክቶልናል፡፡ ይልማ በልኩ አልተሾመም፣ አልተሸለመም፡፡ በአገራችን በኢትዮጵያ ምድር በይልማ ደረጃ የገጠመ፣ ግጥምን ከዜማ ያሰናኘ፣ ያዋሃደ .. የጥበብ ጀግና ማን ነው?--” ብርሃነ…
Read 215 times
Published in
ጥበብ
ማሕሌት (1981) በአዳም ረታ የተጻፈ የአጫጭር ልብ ወለዶች መድበል ሲሆን ከኢትዮጵያ ብሉይ (classic) ሥራዎች መካከል አንዱ ተደርጎ የሚጠቀስ ነዉ፡፡ አዳም ረታ በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ላይ ጉልህ ተፅዕኖ የፈጠረ ታላቅ ልብ ወለድ ደራሲ ነዉ፡፡ ደራሲዉ ለአራት አሥርት ዓመታት በዘለቀ የሥራ ዘመኑ…
Read 243 times
Published in
ጥበብ
ኤፍሬም ታምሩ፣ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ከ1973 ዓ.ም. እስከ ዛሬ ድረስ ጾታዊ ፍቅርን፣ የአገር ፍቅርን፣ ናፍቆትን፣ ይቅርታን፣ ትዝብትን፣ ሰውኛ ባሕሪን ወዘተረፈ አስመልክቶ በርካታ ሥራዎችን ሠርቷል።ሙዚቃን የጀመረው ከአያሌው መስፍን ጋር እንደሆነ ዕሙን ነው፡፡ ኤፍሬም ‹‹ገና ልጅ ነኝ ጋሜ›› የሚል ዘፈን አለው፤ ገና…
Read 261 times
Published in
ጥበብ
(ካለፈው የቀጠለ) የጦር መሳሪያ ድምፅ ሞቅ ደመቅ ብሎ መሰማት ጀመረ። ባህር ኃይል መደብ ውስጥ ምድር ሰማዩን የሚያናውጥ ድምፅ ተሰማ። በባህር ኃይል መደቡ የሚገኙ መርከበኞች በፍጥነት የመከላከያ መሳሪያቸውን ከግምጃ ቤት አንስተው በየምሽጋቸው አደፈጡ። የጦር መርከቦች ሁሉ ወደ አውላላው ባህር ቀዝፈው ፊታቸውን…
Read 251 times
Published in
ጥበብ