ጥበብ

Wednesday, 13 October 2021 06:07

የጸሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ፀሐፊ መሆን ከፈለግህ፣ ከምንም በላይ ሁለት ነገሮችን ማድረግ ይገባሃል፡፡ ይኸውም፡- ብዙ ማንበብና ብዙ መፃፍ።ስቲፈን ኪንግ* በውስጥህ ያሉትን ድምጾች ካልፈራህ፣ ካንተ ውጭ ያሉትን ሃያስያን አትፈራም።ናታሊ ጎልድበርግ* ፀሐፊ፤ ለዓለም ጉዳይ ትኩረት የሚሰጥ ሰው ይመስለኛል፡፡ሱዛን ሶንታግ* ትልቅ መፅሐፍ ለመፃፍ፣ ትልቅ ጭብጥ መምረጥ አለብህ።ሔርማን…
Wednesday, 13 October 2021 06:06

የስኬት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
. ትችትን ለማስወገድ ብቸኛውመንገድ፡- ምንም አለመስራት፣ ምንምአለመናገርና ምንም አለመሆን ነው።አሪስቶትል. እስከዛሬ ስታደርግ የቆየኸውንካደረግህ፣ እስከዛሬ ስታገኝ የቆየኸውንታገኛለህ።ቶኒ ሮቢንስ. የራስህን ህልም እውን ካላደረግህ፣ ሌሎችየራሳቸውን ህልም እውን ለማድረግእንድታግዛቸው ይቀጥሩሃል።ዲሂሩቢሃይ አምባኒ. እያንዳንዱን ቀን በምታጭደውአዝመራ አትለካ፤ በምትተክለው ዘርእንጂ።ሮበርት ሉዊስ ስቲቨንሰን. ጥያቄው ማነው የሚፈቅድልኝአይደለም፤ ማነው የሚከለክለኝ…
Rate this item
(0 votes)
 በቀድሞው የኢህአፓ መሥራችና ደራሲ ሃማ ቱማ (እያሱ አለማየሁ) የተጻፉ የእንግሊዝኛ ግጥሞች በቤተማርያም ተሾመ ወደ አማርኛ ተተርጉመው፣ "የሃማ ቱማ ስብስብ ግጥሞች" በሚል ርዕስ ታትሞ ለሽያጭ ቀረበ፡፡ በመጽሐፉ የእንግሊዝኛ ግጥሞችና ትርጉማቸው ጎን ለጎን መታተማቸው ታውቋል፡፡ ሀማ ቱማ በእንግሊዘኛ ግጥሞቹ አለም አቀፍ ዕውቅናን…
Rate this item
(5 votes)
ክፍል አንድየዚህ ጽሑፍ ውልደት ሰበብ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ በዚሁ ጋዜጣ ላይ ያነበብኩት አፍ በተሰኘው የታዋቂው ደራሲ አዳም ረታ የረዥም ልብወለድ ሥራ ላይ የቀረበ ሥነ-ጽሑፋዊ ምልከታ ነው፡፡ የጽሑፉ ባለቤት አቶ ያዕቆብ ብርሃኑ የተባሉ ጸሐፊ ናቸው። አቶ ያዕቆብ እዚሁ ጋዜጣ ላይ በየሳምንቱ…
Rate this item
(0 votes)
መቀመጫውን በአሜሪካ ዳላ ቴክሳስ ያደረገው አድዋ የባህልና የታሪክ ህብረት፤ የአርአያ ሰው ሽልማት መስራች ነው፡፡ ከኢትዮጵያ የባህል አልባሳት ውጭ መልበስ፣ እራስን ካለማክበር ይቆጠራል ይላል። ለሀገር ለወገን ብዙ የሰሩን ባመሰገንን ቁጥር፣ ብዙ የሚሰሩ ዜጎችን እንፈጥራለን ብሎ ያምናል ዲያቆን ፍሬው ሰይፉ፡፡ የአርአያ ሰው…
Rate this item
(3 votes)
ክፍል ሁለትባለፈው ሣምንት ጽሑፌ የጸጋዬን ‹ማነው ምንትስ?› የተሰኘ ግጥም ፌሚኒዝም የንባብ ዕይታ አንጻር ለመተንተን በማሰብ መፈለግ፣ አስቀድሜ ደግሞ ስለ ፌሚኒዝም ምንነት ፈር ለመያዝ በጥቂቱ ሞክሬአለሁ። ዛሬ ደግሞ ከግጥሙ ጥቂት መስመሮችን እየመዘዝን በፌሚኒዝም እይታ ጸጋዬ ምን ሊል ፈለገ? የሚለውን እንቃኛለን፡፡ ያው…