ጥበብ
የታደለ አበባ ሲረግፍ ፍሬ አዝሎ- አሻራ አስቀምጦ ነው። የአበባነት መዐዛና ጠረኑ አየር ላይ ናኝቶ አይቀርም፤ በፍሬ ተጠቅልሎ በትውልድ ልብ ሌላ አበባ ይጸንሳል፤ ሌላ ፍሬ ይወልዳል!..ለዘመናቸው ክንፍ በሚገባ ተፈናጥጠው ሕይወትን በውል የቃኙ፣ ዓለምን በሕሊና የዳኙ ከያንያንም ከከፍታቸው ማዕረግ፣ ከድካማቸው ስርቻ ፈልቅቀው…
Read 1865 times
Published in
ጥበብ
ለዚህች ሀገር ችግር - መፍትሔ ጥቆማአንድ ሀሳብ ነበረኝ - ይሄ ሕዝብ ቢሰማ!ህላዌ ነታችንልቃቂት ፈትላችንቁጢቱ ሲመዘዝ - ድውሩ ፈትላችን"ወፌ ቆመች" ብለን ......ድኸን በመጣነው - ረጅም መንገዳችንበነፋስ አውታር ላይበእሳት ሰረገላሽምጥ ሲመለስን - ድንገት ተገናኘን -ከሸክላነት ገላ!ያኔከፈጣሪ ሃሳብ - ከአፈር ተፈጥረናልመላእክት ታዞልን -…
Read 1230 times
Published in
ጥበብ
"ይቅር-ባይነት የደግነት ሁሉ የበላይ ነው!! ከእኔ ይቅር ማለት ታላቅ ፀጋንመጎናጸፍ ነው፡"
Read 1498 times
Published in
ጥበብ
ሁለገቡ የሙዚቃ ባለሙያ ዳዊት ፍሬው ኃይሉ ባለፈው (ጥቅምት 22 ቀን 2013 ዓ.ም) በሃገር ፍቅር ቲያትር ቤት ‹‹የኢትዮጵያዊነት አሻራ›› የተሰኘ የሰየመውን አዲስ አልበም አስመርቋል፡፡ በዝግጅቱን ይዘቱ ለየት ያለውና በሙዚቃ መሳርያ የተቀነባበረው አልበሙ፤ አራተኛው የሲዲ ህትመት ነው። ‹‹የኢትዮጵያዊነት አሻራ›› መታሰቢያነቱ ለታላቁ ህዳሴ…
Read 1170 times
Published in
ጥበብ
• ገንዘብ ለሁሉም ነገር መልስ ነው።ሰሎሞን• የገንዘብ እጦት የሁሉም ሃጢያቶችሥር ነው።ጆርጅ በርናርድ ሾው• ገንዘብ እወዳለሁ። ገንዘብምይወደኛል።ሪቨረንድ አይክ• ሃብታም የሚያደርግህ ደሞዝህአይደለም፤ የገንዘብ አወጣጥ ልማድህነው።ቻርልስ ኤ.ጃፌ• ገንዘብ ደስታን ሊገዛልህ አይችልም፤የበለጠ አስደሳች ዓይነት መከራንያመጣልሃል።ስፓይክ ሚሊጋን• ማንም ሰው ሌሎችን ካላበለፀገ በቀርራሱ አይበለጽግም።አንድሪው ካርኒጄ• ለገንዘብ…
Read 1068 times
Published in
ጥበብ
• በዝናብ ውስጥ መጓዝ እወዳለሁኝ፤ምክንያቱም ማ ንም ሰ ው ሳ ለቅስአያየኝም፡፡ሮዋን አትኪንሰን• እንባ ከእግዚአብሔር የተበረከተልንስጦታ ነው። ቅዱስ ጠበላችን፡፡ሲፈስ የሚፈውሰን።ሪታ ሺያኖ• ፀሃይ ስታዘቀዝቅ አታልቅስ፤ምክንያቱም እንባህ ክዋክብትንእንዳትመለከት ይጋርድሃል።ቫዮሌታ ፓራ• አስከፊው ዓይነት ስቃይ እንባህእንዳይፈስ ለማቆም ፈገግ ስትል ነው።ሒሮ ማሺማ• ለማልቀስ ምርጡ ሥፍራ የእናትክንድ…
Read 1032 times
Published in
ጥበብ