ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
አዲስ አድማስ ጋዜጣ፣ የጥበብ ዓይናችንን ልንገልጥ የረዳን፣ ሌሎችም ብዙ ቡቃያዎች አብበው ፍሬ አዝለው ላገር ያካፈሉበት ማዕድ ነው፡፡ ስለዚህም እኔ የቀዳሚዎቻችን እግር ተከትለን መዓዛቸውን ናፍቀን፤ ጉርሻቸውን ተቀብለን ድክ ድክ ብለንበት ቆመን ሄደናል …ዛሬም ወደፊትም ይኸው መንገድ፣ ይኸው ፋና ይቀጥላል ብዬ አምናለሁ፡፡እኔ…
Rate this item
(4 votes)
ለብዙ ጊዜ ለፍቶባቸው የጻፋቸው የአዕምሮው ጭማቂ የሆኑ 200 ግጥሞቹ ጠፍተውበታል፡፡ ቢሆንም ግጥም መጻፍ አላቆመም፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልኩ ላይ የጻፈው ሌላው ግጥሙ ከነ ስልኩ ጠፍቶበታል። አሁንም ግጥም መጻፍ ሳይተው እንደገና ጽፎታል፡፡ እነዚህንና ሌሎች የግጥም ሥራዎቹን አካትቶ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ #ንፋስን በወጥመድ; የሚል…
Rate this item
(0 votes)
(ክፍል ሁለት)ርዕስ = ወደኋላዘውግ = ረጅም ልቦለድ ደራሲ= ሊዲያ ተስፋዬማተሚያ = ሜጋ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበርየገጽ ብዛጽ= 174ዋጋ=120 ብር ( USD 10)በልቦለድ ውስጥ ኪናዊ ፋይዳ ያላቸው የቅርፅም ሆነ የይዘት ማስተንተኛዎች፣ መመዘኛዎች ሁሉ ስርዓታዊነትን የሚጎናጸፉት በእውቀት ላይ የተመሰረተ አጠቃቀም ሲኖር ነው፡፡ ስለሆነም የትረካ…
Rate this item
(0 votes)
"ይህ የሁላችንም ታሪክ ነው፤ ማን ከማን የማይባል፡፡ እንደዋዛ የተጀመረው የ"ሩብ ጉዳይ ለሀገር ጉዳይ" ዘመቻ ገና ቲኬቱ ሳይታተም እንዲሁ በእምነት ብቻ 500 ሺህ ብርን ተሻግሯል፡፡ ይህ የሁላችንም ውጤት ነው፡፡ ከአንድ ቤት 20ሺህ እና 25ሺህ ብር ካወጡት ጀምሮ፣ ማድረግ ፈልጋችሁ እጅ አጥሯችሁ…
Saturday, 25 December 2021 13:34

ምኞት

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ንጹህ ልብ ፍጠርልኝ” - እያልኩ ስማጸነውየስንቱ ቆሻሻእኔ ላይ ተደፍቶ - ጠዋት አየዋለሁ ልቤን ላጥራ ብዬ - ስደክም ስለፋደፋር እጣቢውን የስሜ ምንጣፍ ላይ - እያየሁት ደፋ!-*-አንዳችን ላንጠራ - እንዲህ እየተግማማንእንዶድ አይችለንም - ፈትጎ ሊያጠራን !ነውራችን ሲገለጥ - በዘመን ቆዳ ላይጭቅቅት ሆነናል…
Saturday, 25 December 2021 13:29

ስደተኛው ነብይ

Written by
Rate this item
(3 votes)
እውነተኛ የከያኒ ነብስ የህመም ማድጋ ናት!” ..... በ፲፱፺፯ ዓ.ም የህትመት ብርሃን አግኝቶ ለአንባቢ የቀረበ አንድ መፅሀፍ አለ።ሚስጥረኛው ባለቅኔ የሚል!ሚስጥረኛው ባለቅኔ በደራሲና አርክቴክት ሚካኤል ሽፈራሁ የተዘጋጀ መፅሐፍ ሲሆን መፅሐፉ የብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ስራ የሆነውን “ሀ ሁ ወይም ፐ ፑ”…