ጥበብ
Wednesday, 23 February 2022 20:04
የአዲስ አድማሱ አሰፋ ጎሳዬ፤ በዛሬዋ ቀን የካቲት 16 ቀን ተወለደ፡፡
Written by Administrator
የአዲስ አድማሱ አሰፋ ጎሳዬ፤ በዛሬዋ ቀን የካቲት 16 ቀን ተወለደ፡፡*አንዳንዶች ለጥበብና ለጥበብ ባለሙያዎች በነበረው ፍቅርና መቆርቆር ያስታውሱታል፡፡*አንዳንዶች በዕውቀት ወዳድነቱና አዳዲስ ሃሳቦችን ለመተግበር በነበረው ድፍረትና ትጋት ያነሱታል፡፡*ብዙዎቹ ወዳጆቹ የትላልቅ ህልሞች ባለቤትና ባለራዕይነቱን አድንቀው ያወሳሉ፡፡*ሌሎች በደግነቱ፣ በተጫዋችነቱና በሳቂታነቱ ሁሌም አይረሱትም፡፡ እኛ ደግሞ…
Read 6503 times
Published in
ጥበብ
ክፍል ሁለትከሰማይ የወረደ ፍርፍር በተሰኘው የአዳም የአጫጭር ልብወለዶች መድብል ውስጥ የሚገኘው የሚያንፀባርቅ ጥርስ የተሰኘው አጭር ልብወለድ ሌላኛው እኩይ እሳቤን የሚዳስስ ሥራ ነው፡፡ በእዚህ ልብወለድ ውስጥ የምናገኘው ዋና ገጸባሕርይ፣ የራሱን እሴት ፈብርኮ ለመኖር ያልጣረ፣ በተቃራኒው በይሉኝታ እግር ብረት ተጠፍሮ የሚኖር ገጸባሕርይ…
Read 1598 times
Published in
ጥበብ
፩የብቸኝነት ነፋስ በሚነፍስበት የህይወት ማሳ ውስጥ ብቻዬን የበቀልኩ አረም ነኝ። መልከ ጥፉነቴ እንኳን ለሴት ለወንድ ቢቸር ለዓይን ይቀፋል። የሰውነቴ ቅርፅ አልባነት፣ የፀጉሬ መከርደድ፣ የአፍንጫዬ ጎራዳነት፣ ድፍርስ ትልልቅ አይኖቼ፣ አሻሮ የመሰለ ቀለሜን ላየ እንኳን በእግዜር በሰይጣን እጅ መፈጠሬን ይጠራጠራል። ይሄ መልከ…
Read 1565 times
Published in
ጥበብ
(ክፍል አንድ)፩. ፍልስፍናእንደ መነሻ፡ ምዕራባውያን እጅግ የዳበረ የሥነ ጽሑፍ ባህል ስላላቸው በማኅበራዊ ንቃተ ኅሊና ግንባታ ሂደት ትልቁን ሚና ለሚጫወቱት ጸሐፍቶቻቸው የሚሰጡት እውቅና እና ቦታ ከፍ ያለ ነው፡፡ የእነዚህ አገራት የሥነ ጽሑፍ እድገት የአንዱ ትውልድ ጸሐፍት የሌላኛውን ትውልድ ጸሐፍት ሥራ ልዩ…
Read 5744 times
Published in
ጥበብ
የፓትሪክ ሰስኪንድ ‹‹ግሬኖል›› እንደ አልበርት ካሙ ንጉሥ ቄሳር ካሊጉላ መሉ ስልጣን ያለው ንጉስ አይደለም፡፡ እንዲያውም ግሬኖል በንባብ ብቻ ጉንፋን በሚያስይዝ የግማትና ጥንባት ትርኪምርኪ የዓሳ ጭንቅላቶች መሀል ወድቆ የተገኘ አንድ ጉስቁል ፍጡር ነው፡፡ ሆኖም ሁለቱም ገፀባህሪያት በአንድ የንባብ ትውውቅ ብቻ በነፍሳችን…
Read 1380 times
Published in
ጥበብ
"--ይህችን ዓለም በበላይነት የሚያስተዳድራት ፍርሃት ነው፡፡ ከስልጣን መውረድን መፍራት፣ ውርደትን መፍራት፣ እጦትን መፍራት…ፍርሃት፣ ፍርሃት፣ ፍርሃት… ብዙ መልኮች ያሉ ፍርሃት፡፡--" ‹‹የካሊጉላ›› ተውኔት ደራሲ ጌታ አልበርት ካሙ፣ ዘመኑን ሙሉ ሲሰብከው የኖረውን የወለፈንድ ፍልስፍና በሕልፈቱ በገቢር ከውኖታል፡፡ እ.ኤ.አ ጥር 4 ቀን 1960 የተውኔት…
Read 1508 times
Published in
ጥበብ