Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
መኖር መላ አገኘ መኖር መላ አገኘ - እንደገና ደሞ ቢሞቱም ግድ የለ መስኩ ላይ ተጋድሞ መቅረትሽን ቃዥቶ መምጣትሽን አልሞ ቢሞቱም ግድ የለ የአብዬ መንግሥቱ ለማ ሥነ ፅሁፋዊ ሥራ አሀዱ ብሎ የጀመረው ገና የአንደኛ ደረጃ ተማሪ እያሉ “የአንድ ጌታ አስተዋይነት” በሚል…
Saturday, 22 September 2012 11:29

“የዘመን ንቅሳት”

Written by
Rate this item
(0 votes)
“የዘመን ንቅሳት” የሚያስቁና የሚነክሱ ግጥሞች ሁለት ዘመን ግጥሞች! አደይ አበባ ሲፈካ፣ ዛፎች ሲደንሱ፣ ወንዙ ሲዘምር፣ ሰማይ በክዋክብት ሲነድድ… ምድረ በዳው ጌጠኛ ቀሚስ ሢያጠልቅ …. ገጣሚ ስንኝ ይቋጥራል፡፡ ድቅድቅ ባለ ምሽት ወይም በፈካ ሰማይ ብዕሩ ትባትታለች፡፡… የደራሲውም እንዲሁ!... ግለቱና ጥድፊያው ሊሳሳት…
Rate this item
(17 votes)
በእርግጥ የቀዳሚ እና የተከታይ ደረጃ ለመስጠት ያዳግተኛል፡፡ ይስማዕከ ግን በአማርኛ ልብወለድ ውስጥ ከተለመደው አብራሪነት፣ ገላጭነት፣ (ለምሳሌ በዕውቀቱ ሥዩም እንደሚተቸው ቀኑ ደመናማ ነው ሰማዩ ብልጭ ድርግም ይላል…) እያልን ከምንወርድበት ዘልማዳዊ ጥንወት መንጭቆ ሊያወጣን ይታትራል፡፡ የ”ዣንቶዣራ” ቁጥር አንድ እምርታ ሁነትን ከማብራራት እና…
Saturday, 15 September 2012 13:32

ጳጉሜ 10

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዛሬ ቀኑ ጳጉሜ “አስር” ነው፡፡ ለኔ፡፡ ለእናንተ መስከረም “አምስት” ሊሆን ይችላል፡፡ መብታችሁ ነው፤ አይመለከተኝም፡፡ ዝናቡ አላቆመም፡፡ ውሸትም አላባራም፡፡ የኑሮ ውድነት ከህመሙ አላገገመም፡፡ ስለዚህ ጳጉሜ ለእኔ ተራዝሟል፡፡ ተስፋዬ ተግባሬ ሲሆን አዲሱ አመት ይጀምራል፡፡ጳጉሜ አስር ለእኔ ቀን መቁጠሪያ ብቻ በቀይ የተፃፈ ……
Saturday, 15 September 2012 13:13

“አፍሮጋዳ” እና ሌሊሳ ግርማ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ በጥበቡ፣ በሀብቱና በዕውቀቱ ብዛት የእስራኤል ንጉሥ የነበረው ሰለሞንን መወዳደር የሚችል ማንም አልነበረም፤ የለምም ይባላል፡፡ ሁሉ ነገር ሞልቶ የተረፈው ንጉሥ ሰለሞን፤ የምድር ላይ ድካሙን፣ የሕይወትን ፋይዳና ዓለምን ገምግሞ በመጨረሻ የደረሰበት ድምዳሜ “ሁሉም ነገር ከንቱ፤ የከንቱ ከንቱ” የሚል ሆኗል፡፡…
Rate this item
(31 votes)
ባለታሪኳን ደግሞ በሕይወት ባያገኛትም፣ ድህነትና በሽታ ተጋግዘው ሳር ባሳከሏቸው በቀጫጭን ለጋ ጣቶቿ ተሰፍረው የተሰደሩት ቃላት፣ ህፃኗ እንስት የታላቅ ነፍስ ባለቤትነቷን ለመግለፅ አልተሳናቸውም፤ እናም ደራሲው፣ ስቃዩዋን ሁሉ ችላ፣ ጥርሷን ነክሳ በመከራ በከተበቻቸው ደብዳቤዎች መነሻነት፣ የዚችን ታላቅ ባለ ርዕይ ህፃን መራራና ፈታኝ…