ጥበብ
“ለውጥ ሳይነካው የሚያልፍ ነገር ቢኖር፣ ለውጥ ራሱ ብቻ ነው!” ሰባት ቢሊዮን የሚደርሰው የዓለማችን ህዝብ (የተናጋሪዎቻቸው መጠን የተለያየ) ወደ 6,064 የሚደርሱ ቋንቋዎችን በአፍ መፍቻነት እንደሚናገር David Crystal የተባለው እውቁ እንግሊዛዊ የቋንቋ ምሁር “English as a Global Language” (1997) በተባለው መጽሐፉ ይገልጻል።…
Read 4742 times
Published in
ጥበብ
(ስለ ተዋንያን)ድራማን በተመለከተ ተሳስቻለሁ፡፡ ድራማ የሚባለው ተዋንያኑ ሲያለቅሱ ይመስለኝ ነበር፡፡ ድራማ ግን ተመልካቹ ሲያለቅስ ነው፡፡ ፍራንክ ካፕራ ሰዎች በአንድ ነገር ብቻ መታወስ ለምን እንደሚይናድዳቸው ይገባኛል፡፡ ብዙዎቹ ተዋንያን ግን በምንም ነገር አይታወሱም፡፡ እኔ ለዚያ ደንታ የለኝም፡፡ ጁሊ ዋልተርስተዋንያን የለውጥ ሃዋርያ ናቸው፡፡…
Read 1054 times
Published in
ጥበብ
በዚህ ልቦለድ ብቻ ተወስነን አዳም ረታ የመለመላቸውን ሴቶች ብናጤን፥ ምን ያህል ይመስጡናል? በተለይም ሎሚሽታ? ሶስት ውብ ወጣት ሴቶች -ምስራቅ፥ ሎሚሽታ እና ሁሉአገርሽ- የእንስትን የባህሪይ ሆነ የአኗኗር መልኮች በከፊል ይወክላሉ። ተነጥላ በራሷ መንገድ የተጓዘችው የአለማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ከነሱ ትለያለች። እንደ ጥላ…
Read 4341 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 26 March 2016 11:32
“ ያደኔ ቲባ …ያለፈውን ጊዜ ማስታወስ” (በዓሉ ግርማ፡- ሕይወቱና ሥራዎቹ)
Written by ዳዊት ንጉሡ ረታ
አስፋው ዳምጤ በኢትዮጵያ ስነ-ፅሁፍ በተለየም ሂስን በተመለከተ ስማቸው በቀዳሚነት ይነሳል፡፡ እኚህ ሰው በሂስና በበዓሉ ግርማ ሞት ስማቸው ተደጋግሞ የሚጠራውን ያህል በሌላ አንድ ነገርም ይታወቃሉ። በኢትዮጵያ ስነ-ፅሁፍና ኪነ-ጥበብ ታሪክ ውስጥ ስላሉና ስላለፉ ሰዎች ህይወት፣ ልዩ-ልዩ ኹነቶች በጥበቡ ዓለም እንዴትና መቼ እንደተከናወኑ…
Read 2147 times
Published in
ጥበብ
የጥበበ ስራ (ስዕል ወይም ቅርፃ ቅርፅ) ለባለቅኔ የግጥም መቀስቀሻ ሊሆን ይችላል። ሎሬት ፀጋዬ የአቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ስር አንድ ሰካራም ሲፀዳዳ፥ አቡኑን ሲያበሻቅጥ ግብ ግብ ገጠመው። በዚያኑ ምሽት “ሰቆቃው ጴጥሮስ” ን ተቀኘ። “አየ፥ ምነው እመ ብርሃን? ኢትዮጵያን ጨከንሽባት? / ምነው ቀኝሽን…
Read 2708 times
Published in
ጥበብ
ይህ ልቦለድ እንደ ተነበበ አያበቃም፤ ከምናባችን ይፍታታል። አልባሌ የመሰለ ክስተት ድንቅ የኅላዌ ምስጢር እንዴት ፈላበት? ከ“እቴሜቴ ሎሚ ሽታ” ግላዊ ማኅበራዊ አንኳር የመፈልቀቅ ሂስ ለጊዜው ገታ አድርገን፥ በአዳም ረታ የቋንቋ ምትሀት እና የአተራረክ ጥበብ እንደመም። ፐርሺያዊ ገጣሚና ሱፊ፥ Rumi እንዳስተዋለው ለድምፅ…
Read 3173 times
Published in
ጥበብ