ጥበብ
- ጥበብ አንድም ስርቆት ነው አሊያም አብዮት ነው።ፓውል ጋውጉዪን- የነፃነት ፍቅር ሌሎችን ማፍቀር ነው፤ የሥልጣንፍቅር ራሳችንን ማፍቀር ነው፡፡ዊልያም ሃዝሊት- ተንበርክከህ ከመኖር ቆመህ መሞት የተሻለ ነው፡፡ዶሎሬስ ኢባሩሪ- ኪነ - ህንፃ ቦታን እንዴት ማባከን እንደሚቻልየማሳያ ጥበብ ነው፡፡ፊሊፕ ጆንሰን- ማውራትና አንደበተ - ርቱዕነት…
Read 1259 times
Published in
ጥበብ
ደረጀ በላይነህን ከዚህ በፊት በአጫጭር ልብወለዶቹና አዲስ አድማስ ላይ በሚያቀርባቸው በሳል ጽሁፎች እንዲሁም ግጥሞች ላይ በሚሰነዝራቸው ነጻ ሂሶች አውቀዋለሁ፡፡ ታዲያ የዚህ ምርጥ ደራሲ አዲስ መጽሀፍ መውጣቱን እንደሰማው ነበር ለማንበብ የጓጓሁት፣እናም አነበብኩት፡፡ መጽሀፉ “የደመና ሳቆች” ይሰኛል፡፡ በዚህ መጽሀፍ ሁለት ክፍሎች ሀያ…
Read 3659 times
Published in
ጥበብ
ልክ እንደብርሌ፥ ነፍሳችን ብትነቃየተሻገር ሽፈራው “የነፍስ ርችት” ውስጣችን የተሰገሰጉ ትናንቶች፥ ከማኅበረሰቡ የወረስነው ያልተብላላ ዕምነት፥ ከመጥፎ ይሁን ከበጐ ገጠመኝ የቃረምነው ቁርጭራጭ ትዝታ፥ አንዳንዴ ሰንፈው፥ አንዳንዴ ተወራጭተው በትናንት-በዛሬ-በነገ እንዋልላለን። ማንነትን መበርበር፥ ማራገፍ፥ መግፈፍ... ይቻል ይሆን? ፍልስፍናና ጋዜጠኝነት ያጠናው ባለቅኔ ተሻገር ሽፈራው ለዚህ…
Read 2273 times
Published in
ጥበብ
ከመጋቢት 26 እስከ ሚያዝያ 2 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የመጻህፍት አውደ ርዕይ በ5 ኪሎ ግቢ ተካሂዶ ነበር፡፡ እኔም አንዲት አጠቃላይ እና የሥራ ላይ ምርምር ዘዴዎችና አተገባበር የምትል መጽሐፌን ይዤ በአውደ ርዕዩ ተሳትፌአለሁ፡፡ አብዛኞቹ መጽሐፍት አቅራቢዎች፤ የመጻህፍት…
Read 946 times
Published in
ጥበብ
የዮርዳኖስ ጉዕሽ ልቡሰ ጥላ ሲነበብ ዕዝራ አብደላ “የሚታየው ድርጊታችን እና ንግግራችን ከሀሳባችን በእጅጉ የተለየ ነው። አሳብ ገደብ አልባ፥ የማይታይ፥ ወጥ፥ ያልተቀኘ፥ በተለምዶአዊ ሥርዓት ያልተሸበበ፥ ፈጣን፥ ልቅ […] ጥልቅ ነው።”[ደራሲዋ ስለልቦለዷ ከጻፈችው፥ ገፅ 3]ለሥነግጥም ካልሆነ ለአብይና አጭር ልቦለድ የሴት ደራሲያን ብዕር…
Read 1507 times
Published in
ጥበብ
(ስለ ደንበኞች)የቢዝነስ ዓላማ ደንበኞችን የሚፈጥር ደንበኛ መፍጠር ነው፡፡ ፒተር ድራከር ትክክልም ይሁን ስህተት፣ ሁልጊዜም ደንበኛ ትክክል ነው፡፡ ማርሻል ፊልድ ደሞዝ የሚከፍለው ቀጣሪው አይደለም። ቀጣሪዎች የሚያደርጉት ገንዘቡን ማስተዳደር ብቻ ነው፡፡ ደሞዝ የሚከፍለው ደንበኛው ነው፡፡ ሔነሪ ፎርድ ደንበኞች ፍፁም እንድትሆን አይጠብቁህም። እነሱ…
Read 939 times
Published in
ጥበብ