ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
ለአብዛኛዎቹ የትግርኛ ዘፋኞች ግጥም በመስጠት ዝናን ያተረፈው የግጥም ደራሲና ሰዓሊዳዊት ሰለሞን ሳሙር፤ ነገ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ “ዘ ቡክ” ባርና ሬስቶራንት በሚካሄድ ልዩ ዝግጅት የዋንጫና የገንዘብ ሽልማት እንደሚያገኝ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ ሽልማቱን የሚያበረክቱለት አድናቂው የባርና ሬስቶራንት ባለቤቱ አቶ ሀብቶም ገ/ሊባኖስ እንደሆኑም…
Rate this item
(4 votes)
“እንዳለ ጌታ፤ የበዓሉን የፍቅር ታሪክ ወሻሽቆታል” አንዳንድ እልኸኛ ሃሳብ አለ፡፡ ከነካካኸው እረፍት የማይሰጥ፣ ከመጐነታተል ቁም ስቅልህን የሚያሳይ። በቃ! ገደልኩት! ብለህ ስትደመድም አፈር ልሶ፣ ቀብር ምሶ ከተፍ! የሚል፡፡ እንዲህ ያለውን ሃሳብ ሰሎሞን ዴሬሳ “ልጅነት” መግቢያ ውስጥ እንዲህ ይገልፀዋል፡- “አንዳንድ ጥያቄ አለ፤…
Saturday, 14 May 2016 13:44

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ስለ አመራር)• ድርጊትህ ሌሎችን የበለጠ እንዲያልሙ፣የበለጠ እንዲማሩ፣ የበለጠ እንዲሰሩናየበለጠ እንዲሆኑ ካነቃቃ አንተ መሪ ነህ፡፡ጆን ኩይንሲ አዳምስ• መሪ ማለት መንገዱን የሚያውቅ፣ በመንገዱየሚጓዝና መንገዱን የሚያሳይ ሰው ነው፡፡ጆን ሲ.ማክስዌል• በበግ የሚመራ የአንበሶች ሠራዊትአያስፈራኝም፤ እኔን የሚያስፈራኝ በአንበሳየሚመራ የበጐች ሠራዊት ነው፡፡ታላቁ እስክንድር• ብርሃኑን ልታሳያቸው ካልቻልክ፣…
Rate this item
(2 votes)
ግጥም ከህይወት የተጋጠመች ቅርንጫፍ እንጂ ስር አይደለችም፡፡ ግን ደግሞ በቅጠሎችም ውበት በአበቦችም መዐዛ፣ የዛፉን ቁመናና ቀጣይ ፍሬ ታልቃለች፡፡ የውዝዋዜውንም ዜማ ቅኝት አበጅታ የተጠማችን ነፍስ ሁሉ እርካታ ታስጎነጫለች፡፡ ታዲያ አውሎንፋስ ባመሳት ቁጥር የዛፍዋን ጎንበስ ቀና ቅኝት የሚያጣጥምላትና ፍካሬዋን በወግ ልብ የሚያዘልቅላት…
Rate this item
(2 votes)
አሁን አሁን ቀረ እንጂ በሀገራችን ሰው ሲሞት አስለቃሽ ይቀጠር ነበር፡፡ ታዲያ የአስለቃሽ ዋና ስራው ለቅሶ ሊደርስ የመጣውን ሁሉ ሰው የቤቱን ሁሉ ሀዘን ሸንቆር በማድረግ ማስለቀስና ለቅሶንም ማድመቅ ነበር፡፡ ይህ አልቅሶ የማስለቀስ፣ አዝኖ የማሳዘን ጉዳይ በአንዳንድ የጥበብ ስራዎችም ላይ ይስተዋላል፡፡ በጥበብ…
Rate this item
(1 Vote)
“ገዴ” እና “ቢሰጠኝ” በተሰኙ ቀደምት አልበሞቿ ተቀባይነትን ያገኘችው ዝነኛዋ ድምፃዊት ፀደንያ ገ/ማርቆስ፤ “የፍቅር ግርማ” የተሰኘ ሶስተኛ አዲስ አልበሟ ለአድማጭ ቀረበ፡፡ አልበሙ 11 ዘፈኖችን ያካተተ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ አንዱ የተፈራ ደምሴ ግጥም የሆነው “ካምፕፋየር” የተሰኘ የእንግሊዝኛ ሙዚቃ እንደሆነ ድምፃዊቷ ለአዲስ አድማስ…