ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
ሰሚት ኮንደሚኒየም ግቢ ከምትገኘዉ ፀጉር ቤት ደንበኛዬ ዘንድ ወረፋ እየጠበቅኩኝ ሳለሁ ነበር...ምሳ አብረን በልተን እቤት ጥዬው የወጣሁት ባሌ፣ ቱታውን ለባብሶ በዚያ ጠራራ ጸሃይ ፈጠን ፈጠን እያለ ረዥሙን የኮብል ስቶን መንገድ ተያይዞት ያየሁት... ወዴት እየሄደ ነው? በሰንበት...በዚህ ፀሃይ...ከፋርማሲ ዉጭ ወደየትም ሄዶ…
Rate this item
(2 votes)
“ነጋ ደሞ፤ ሥራ ልግባ” ግጥም ከጋሽ ማቲያስ ከተማ (ወለላዬ) “የእኔ ሽበት” የግጥም መድበል ውስጥ የተወሰደ ግጥም ነው። በጋሽ ጸጋዬ ገብረመድኅን “መሸ ደሞ፤ አምባ ልውጣ” ድምጸት የተጻፈ ይመስላል። ጋሽ ጸጋዬ ግጥሙን የጻፈው ነፍሱ የጥበብን ንግሥት ስትፈልግና ስታገኝ የሚሰማውን ዕርካታ ለመግለጽ መሆኑን…
Rate this item
(1 Vote)
እግዚአብሔር ከሁሉም ፍጡራን አብልጦ ለሰዎች እውቀትና ፍቅር ሰጥቶናል፡፡ እውቀት ነገር ለመለየት ይጠቅማል፡፡ ፍቅር ተግባብቶ ለመኖር ይረዳል፡፡ የዘመኑ ስልጣኔ የሰረፀውም በእነዚህ ፀጋዎች እንደሆነ ይታሰባል፡፡ ተፈጥሮ ሚስጥር ነች፤ ተለዋዋጭ ነች፣ ዘላለማዊም ነች ይባላል፡፡ የለውጥ ምንጩ ፀሐይና ኮከቦች ውስጥ ያለው ሀይድሮጅን በከፍተኛ ሙቀት…
Tuesday, 04 March 2025 20:59

ሚጣ (ትንሽዋ ፈላስፋ!)

Written by
Rate this item
(0 votes)
ንሸጣ (inspired) by Jana Mohr Lone. “…Children are natural philosophers.” ዕለተ ቅዳሜ፡፡ጥዋት፡፡ወደ ቤተ ስኪያን ሲሔዱ… ለወትሮው ታክሲ ይሳፈሩ ነበር፡፡ ዛሬ የእናት መቀነት ስለደነገጠ እግራቸውን ተማምነው ያዘግማሉ፡፡ መንገዱ ከእንቅስቃሴ ስለማይቦዝን ቅርብ ይመስላል እንጂ ወደ ሁለት ኪሎ ሜትር ይጠጋል፡፡ ይጓዛሉ፣ይጓዛሉ፣… ይጓዛሉ…፡፡ እናትና…
Monday, 03 March 2025 21:22

ሚጣ (ትንሽዋ ፈላስፋ!)

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ንሸጣ (inspired) by Jana Mohr Lone. “…Children are natural philosophers.” ዕለተ ቅዳሜ፡፡ ጥዋት፡፡ወደ ቤተ ስኪያን ሲሔዱ… ለወትሮው ታክሲ ይሳፈሩ ነበር፡፡ ዛሬ የእናት መቀነት ስለደነገጠ እግራቸውን ተማምነው ያዘግማሉ፡፡ መንገዱ ከእንቅስቃሴ ስለማይቦዝን ቅርብ ይመስላል እንጂ ወደ ሁለት ኪሎ ሜትር ይጠጋል፡፡ ይጓዛሉ፣ይጓዛሉ፣… ይጓዛሉ…፡፡…
Rate this item
(3 votes)
 የአማርኛ ግጥም ታሪክ ከቃል እስከ ጽሑፍ ሰንሰለቱ ረዥም፣ ጉዞውም ሩቅ፣ ሕዝባችንም የግጥም ወዳጅ ነው ይባላል። በዚህ የተነሳ ሀገራችንም የግጥም ሀገር መባሏ የሚያከራክር አይደለም። ይሁን እንጂ ከቃል ግጥሞች አልፈን ወደ ኅትመቱ ስንመጣ የአንባቢው ፍላጎት ብዙ የሚያረካ አይደለም። በርግጥ ከተሜውም ገጠሬውም የመስማትና…
Page 1 of 264