ልብ-ወለድ
ታሪኩ ከቁም ሳጥኑ መስታወት ፊት ለፊት ቆሟል፡፡ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ፀጉሩ በመስታወቱ ይታየዋል፡፡ መስታወቱን ያያያዘው ማጠፊያ በመገንጠሉ በሚስማር መልሶ ሊጠግን ነው፡፡ ከዚያ በፊት ግን በመስታወቱ ራሱን መመልከት ለምን እንዳስፈለገው አልገባውም፡፡ ሰሞኑን የተጠናወተው አንዳች ውስጣዊ ሃይል ገፋፍቶታል፡፡ የገዛ ሰውነቱን ማዘዝ…
Read 5005 times
Published in
ልብ-ወለድ
ግርማዊነታቸው የሲዳሞን ጠቅላይ ግዛት ጐበኙ፡፡በድርቅ ለተጐዱ ወገኖች የእርዳታ እህል መከፋፈል ጀመረ፡፡መፈንቅለ መንግስቱ ከሸፈ፡፡ የአብዮትን በአል በማስመልከት ካስትሮ ወደ ኢትዮጵያ መጡ፡፡በሻዕቢያ ጦር ላይ ትልቅ ኪሳራ ደረሰ፡፡የህዝብ ብሶት የወለደው ጀግናው የኢህአዴግ ሰራዊት፤ ደርግ ሲጠቀምበት የነበረውን የሬዲዮ ጣቢያ ተቆጣጠረ፡፡ ህገ-መንግስቱ ፀደቀ፡፡የአልጀርሱን ስምምነት እንዲያከብሩ…
Read 5399 times
Published in
ልብ-ወለድ
በእንቅልፌ ውስጥ ነቅቼ ነበር፡፡ የተኛሁበትን አልጋም ቤቱንም አላውቀውም፡፡ አንዲት ሴት በሩ አጠገብ ሳጥን ላይ ቁጭ ብላ ጥጥ ታሳሳለች፡፡ እሷንም አላውቃትም፡፡ ድንገት በሩ ተከፈተና አንድ ሰው ገባ፡፡ ቢንያም ነው የመሥሪያ ቤት ባልደረባዬ፡፡ ሴትዬዋን አንዴ በአይኑ ገረፍ አርጐ ወደ እኔ መጣ፡፡ ወደ…
Read 7588 times
Published in
ልብ-ወለድ
እውነተኛ ታሪክ - እንደ አጭር ልቦለድ ዛሬ ስለቆርንጦስ ሰዎች እንዳወራላችሁ ሁኔታዎች አስገደዱኝ፡፡ ከብዙ ሺህ ዘመን በፊት ስለነበረችው እውነተኛዋ የመጽሐፍ ቅዱስዋ ሳይሆን፤ እዚሁ የአዲስ አበባ እንብርት ላይ ስለምትገኘው እኛ ነዋሪዎችዋ ቆርንጦስ ስላልናት ለገሐር፡፡ በቅርቡ የተገነባው ትልቁ ሰማይ ጠቀስ የአዋሽ ባንክና ኢንሹራንስ…
Read 5537 times
Published in
ልብ-ወለድ
ተአምር የተፈጥሮ ህግ መዛባት ነው፡፡ ድንጋይ ወደ ላይ ተወርውሮ መሬት በመውደቅ ፋንታ በአየር ላይ ተንጠልጥሎ ቢቀር ሁኔታው ከታወቀው ውጭ ስለሆነ ተአምር ነው፡፡ አቶ ዘካሪያስ የግል ፋብሪካ ባለቤት ናቸው፡፡ ፋብሪካ የማንቀሳቀሻ ፈቃድ ከመንግስት አግኝተዋል፡፡ . . . ከወር በፊት ለፋብሪካው ሰራተኛ…
Read 5302 times
Published in
ልብ-ወለድ
በአንድ ወቅት በሆነች ሀገር ግዛት ውሥጥ ከላይ ወደ ታች፣ ከግራ ወደ ቀኝ እየተራወጠ ህዝቦቿን ዶግ አመድ የሚያደርግ ነፍሰ-በላ ጣዕረ-ሞት ተከሠተ፡፡ በሀገሪቷ ታሪክ ውስጥ እንዲህ ያለ ዘግናኝ ፅልመተ-ሞት ታይቶም ተሰምቶም አይታወቅም፡፡ ደም የጣዕረ-ሞቱ መገለጫ ምልክት ነው፡፡ እንደ ፍም እሳት የሚንበለበል ቀይ…
Read 4822 times
Published in
ልብ-ወለድ