ልብ-ወለድ
የተከራየኋትን አንዲት ክፍል ቤት፣ ንፋስ እንዲገባ በሚል በሯን ገርበብ አድርጌ በማንበብ ላይ ሳለሁ፣ ከጎረምሳው የአከራዬ ልጅ አንደበት እንግዳ የሆነ ቃል ሰማሁና ከንባቤ ተናጠብኩ። “እር.. ጎ.. መንግሥት ! እር..ጎ.. !” ይላል ድምፁን ዘለግ አድርጎ እየደጋገመ .... ። ቤተኛ የሆነው ጓደኛው እያዳመጠ…
Read 1043 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከሩቅ ሰው መስሎ የቆመውን ኹሉ ስቀርበው ድንጋይ ሆኖ አገኘዋለሁ። መቅረብ አደጋ ነው እለዋለሁ እራሴን። ባልና ሚስቶች የሚፋቱት ስለተጋቡ አይደለ? እኮ! ያልተጋባ ፍቺ... ያልተቀራረበ መራራቅን መቼ ያውቀዋል። ከሩቅ የሚያምርን በሩቁ የመያዝ ጥበብ አልለመድኩም። ጽጌሬዳዋን ከመቁረጥ መቆጠብ ደስታን ቢሰጥም፤ አፍንጫዬ ፋታ አይሰጥም።…
Read 1022 times
Published in
ልብ-ወለድ
‹‹Who trained Mandela?›› የሚል ድምጽ ከተሌቪዢናችን እንብርት ወደ ጆሮአችን ይተምማል። አባቴ ሙሉ ሰውነቱ ጆሮ ብቻ ሆኖ ጉባኤውን በተመስጦ እየተከታተለ ነበር፤ አባቴ ፈገግ ብሏል። ‹‹Emperor Hailesillasie›› ጠያቂው መለሰ።አባቴ በድጋሚ ፈገግ አለ። * * *በተሌቪዢናችን እየተሰራጨ የነበረው የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ነበር። አባቴ…
Read 956 times
Published in
ልብ-ወለድ
«አልሆን ያለህ ጊዜ መጉላትና መግዘፍ ከትልቆች መሐል አንዱን መርጠህ ዝለፍ»በገጣሚው ኑረዲን ኢሳ ትጻፍ እንጅ ንብረትነቷ ለዳንኤል ናት። የነገር ጥሙን የሚቆርጠው ወደ ጫማ አዳሹ መሥሪያ ቦታ ኼዶ ሃሜት በማውራት ነው ። ገና ከሩቅ ፀጉሩን መፍተል፣ የከንፈሩን ጫፍ ደረቅ ቆዳዎች በጥርሶቹ መቀንጠብ…
Read 972 times
Published in
ልብ-ወለድ
በቅጠሎቹ ከፀሐይ የከለላት፣ ግንዱ አልጋ ሆኖ ያስተኛት ያ የጽድ ዛፍ ተቆረጠ። ጽድ መቁረጥ እንደማሳደጉ አይከብድም። ያው መናድ መካብን አይመስለውም፤ አያክለውምም። ቻይኒስ ባምቡን የማያውቅ የለም። የበዙ ዓመታትን ሥር በመስደድ ይገፋል፤ ከአምስት ወይም ስድስት ዓመት በኋላ በፍጥነት ከመሬት በላይ ይምዘገዘጋል። በግምት ከ30-90…
Read 982 times
Published in
ልብ-ወለድ
ገና ከእንቅልፋችሁ ስትነቁ የተፈጥሮ ድምፅ ከጆሯችሁ ስር፤ “ዛሬ ያንተ/ያንቺ ቀን ነው” ብላችሁ አታውቅም? እንደው …አለማት በሙላ ለናንተ ሲሉ ደፋ ቀና እያሉ መሆኑን ተረድታችሁ የነቃችሁበት ቀን አይታወሳችሁም? የትኛውንም አይነት ውድቀት ላለማስተናገድ፣ ጭንቅላታችሁ ከብረት የጠነከረ እምነት ይዞ አይናችሁን ከተሰደደበት ህልም ጠርቶትና አንቅቶት፣…
Read 1003 times
Published in
ልብ-ወለድ