ዜና
Wednesday, 07 June 2023 18:04
ሁለት የዎላይታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በፌዴሬሽን ም/ቤት ላይ ክስ መመሥረታቸውን አስታወቁ
Written by Administrator
• በቅርቡ በድጋሚ ሊደረግ የታሰበውን ህዝበ ውሳኔ እንደማይቀበሉትም ገልጸዋል ሁለት የዎላይታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤የወላይታ ዞን ወደፊት በሚመሰረተው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ ከሌሎች ዞንና ወረዳዎች ጋር እንዲደራጅ መወሰኑን በመቃወም፣ በፌደሬሽን ምክር ቤት ላይ ክስ መመሥረታቸውን አስታወቁ፡፡ በቅርቡ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በድጋሚ ሊደረግ…
Read 1668 times
Published in
ዜና
አማራ ባንክ የተገልጋዩን የክፍያ ሥርዓት አካች፣ ዘመናዊና ቀላል እንዲሁም ከካሽ ነጻ ለማድረግ ከሚያከናውናቸው መጠነ ሰፊ ሥራዎች ጋር በተያያዘ፣ ከሳንቲም ፔይ ፋይናንሻል ድርጅት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡አማራ ባንክና ሳንቲም ፔይ የስምምነት ሰነዱን የተፈራረሙት፣ ዛሬ ረፋድ ላይ በባንኩ ዋና…
Read 2599 times
Published in
ዜና
Saturday, 03 June 2023 13:21
በታላቁ አንዋር መስጂድ በፀጥታ ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
በትላንትናው ዕለት ለጁምአ በወጡ የሙስሊም ምዕመናን ላይ በፀጥታ ሃየሎች በተተኮሰ ጥይት ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ ሰዎች መሞታቸውን ምንጮች ተናገሩ።በትናንትናው ዕለት የመንግስት በመስጂዶች ላይ እያካሄደ ያለውን ፈረሳ እንዲያቆምና የፈረሱትን መስጂዶች እንዲያሰራ ተቃውሞ በማሰማት ላይ የነበሩ ሙስሊም ምዕመናን ከፀጥታ ሃይሎች በተከፈተባው ተኩስና በአስለቃሽ…
Read 1575 times
Published in
ዜና
Saturday, 03 June 2023 13:21
ኢሰመኮ በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለተፈፀመው ጥቃት የመንግስት የፀጥታ አካላት በህግ ሊጠየቁ እንደሚገባ ገለፀ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
በሸገር ከተማ ወደ 112ሺ የሚጠጉ ቤቶች መፍረሳቸውንም ገልጿል በሸገር ከተማ በመንግስት አካላት ከፈረሱ መስጊዶች ጉዳይ ጋር በተያያዘ ባለፈው አርብ ግንቦት 18 ቀን 2015 ዓ.ም በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ አንዋር መስጊድ ውስጥ በመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በተወሰደ እርምጃ የሰው ህይወት ማለፉንና የአካልና…
Read 1530 times
Published in
ዜና
የክልሉ የ2015 ዓመት አጠቃላይ በጀት ከ100 ቢሊዮን ብር ያነሰ ነው በሰሜን ኢትዮጵያ የተቀሰቀሰውን ጦርነትና ግጭት ተከትሎ፣ በአማራ ክልል የደረሰው የንብረት ውድመት 522 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተገለፀ፡፡ የክልሉ መንግስት ከወራት በፊት ባወጣው ሪፖርት በክልሉ ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ የደረሰው የንብረት ውድመት 294…
Read 1312 times
Published in
ዜና
በተቃውሞው ከመንግስት ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የቆሰሉ ሰዎች አሉ በሸገር ከተማ አስተዳደር እየተፈፀመ ያለውን የመስጂድ ፈረሳ ተግባር የሚቃወም ሰልፍ በመርካቶ አንዋር መስጂድና በኒን መስጂዶች ትናንት ተካሂዷል፡፡ የተቃውሞ ሰልፉን ለመበተን ከመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የተጎዱ ሰዎች መኖራቸውንና በአስለቃሽ ጭስም ጉዳት መድረሱን…
Read 2615 times
Published in
ዜና