ዜና
የታይም ጀነራል ቢዝነስ ግሩፕ ባለቤትና ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት ባለሀብት አቶ መኩሪያ ባሳዬ፣ በሁሉም ክልሎች የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን ሊገነቡ መሆኑን አስታወቁ።የመጀመሪያውን የት/ቤት ግንባታ ባለሀብቱ ሀብት ባፈረሩበት የሲዳማ ክልል ወንዶ ወረዳ፣ ዩዎ ቀበሌ ውስጥ በሚገኘው ዩዎ ት/ቤት ግቢ ውስጥ ለሚገነባው…
Read 1390 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 July 2023 00:00
“መልካም እውቀት በክረምት” በሚል መርህ የልጆች የክረምት ሥልጠና ይሰጣል
Written by Administrator
በመላው ሀገሪቱ ለህፃናት ጥራት ያለው ትምህርት የመስጠት ራዕይ የሰነቀው ዲቤክ አለም አቀፍ የእውቀት ማዕከል፣ “መልካም ዕውቀት በክረምት” በሚል መርህ ለሁለት ወር የሚቆይ የልጆች ስልጠና ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ማእከሉ ይህን ያስታወቀው ባለፈው ረቡዕ ሰኔ 21 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በሳፋየር አዲስ…
Read 1327 times
Published in
ዜና
ከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ውስጥ በሚገኘው የኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በንፁሃን ዜጎችና በመንግስት የስራ ሃላፊዎች ላይ የሚፈፀመው እገታና ግድያ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ በያዝነው ሰኔ ወር በ10 ቀናት ጊዜ ውስጥ ብቻ ሁለት የወረዳ አስተዳዳሪዎች በታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱ በኋላ ተገድለው ተጥለው ተገኝተዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል…
Read 2725 times
Published in
ዜና
የራያ አካባቢዎች በጀት ለትግራይ ክልል እንዲይተላለፍ የሚጠይቁ የ145ሺ ሰዎች ፊርማ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ቀርቧል - የሰሞኑ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን ጉብኝት ፕሬዚዳንት ጌታቸው በፅኑ ተቃውመውታል በአማራና በትግራይ ክልሎች መካከል የይገባናል ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች ላይ አሁንም ውዝግቡ እንደቀጠለ ነው፡፡የፌደራል መንግስቱ ለሚቀጥለው በጀት ዓመት…
Read 2368 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 June 2023 20:28
የፈረንሳይ መንግስት ለኢትዮጵያ ሚዲያ ድጋፍ ፕሮግራም የ57 ሚ.ብር በጀት መደብ
Written by Administrator
በኢትዮጵያ የፈረንሳይ ኤምባሲ፤ የኢትዮጵያ ሚዲያ ድጋፍ ፕሮግራምን ከትላንት በስቲያ ሃሙስ በይፋ ያስጀመረ ሲሆን፤ ለፕሮግራሙ የ944 ሺህ ዮሮ ወይም የ57ሚ.ብር በጀት መመደቡ ተገልጿል፡፡ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት በሚዘልቀው በዚህ ፕሮግራም፤ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤትና ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር የሚሰራ ይሆናል ተብሏል፡፡በተጨማሪም፤ ካናል…
Read 1783 times
Published in
ዜና
በሁለት ዓመት ውስጥ የጠናቀቃሉ ተብሏል በቤቶች ልማት ዘርፍ ላይ የተሰማራው “ኤን ኤም ሲ (NMC) ሪል እስቴት በሀገሪቱ ያለውን የቤት እጥረት ለመቀነስና ለማቃለል በ8 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ካፒታል 600 አፓርታማዎችን ሊገነባ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል። በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13…
Read 2292 times
Published in
ዜና