ዜና
Saturday, 14 January 2017 15:32
‹‹ዓመቱ ለኢትዮጵያውያን የጭከና እና የአፈና ነበር›› - ሂዩማን ራይትስ ዎች
Written by አለማየሁ አንበሴ
ባለፈው ዓመት በተለይ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች የተቀሰቀሰውን ሕዝባዊ ተቃውሞና ግጭት ተከትሎ በዜጎች ላይ እየተደረገ የቆየው የሰብአዊና የዴሞክራሲያዊ መብቶች እመቃ መቀጠሉን ያስታወቀው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ መንግስት የህዝቦችን መብት ማክበርና ማስከበር እንዳለበት፣ አሳሰበ፡፡ ኢትዮጵያ ያለፈውን የፈረንጆች ዓመት በከባድ መከራና የመብት ክልከላዎች ማሳለፏን…
Read 4383 times
Published in
ዜና
የጎንደር፣ የአኵስም፣ የላሊበላና የጃንሜዳ አብሕርተ ምጥማቃት በናሙናነት ተመርጠዋልየባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን፣ የጥምቀት በዓል አከባበርን፣ በተባበሩት መንግሥታት የሳይንስ የትምህርትና የባህል ድርጅት(ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ባህላዊ የዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችል የማስመረጫ ሰነድ ዝግጅት ሊያካሒድ ነው፡፡ ሰነዱን ለማዘጋጀት በዘንድሮው የጥምቀት ክብረ…
Read 5605 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 January 2017 15:30
‹‹ሰማያዊ››፤ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ደረሰብኝ ባለው ጫና ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ተወያየ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ሰማያዊ ፓርቲ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ በመንግስት ተደርጎብኛል ባለው ጫና ዙሪያ፣ ከአውሮፓ ህብረት ኃላፊዎች ጋር መወያየቱን፣ የፓርቲው የውጭ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ አካሉ ገለፁ፡፡ የአውሮፓ ህብረት ኃላፊዎች፤ ፓርቲው ደረሰብኝ ባለው ጫናና ባነሳቸው ጥያቄዎች ዙሪያ በቅርቡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ…
Read 4049 times
Published in
ዜና
በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተቀስቅሶ የነበረውን ተቃውሞና ግጭት ተከትሎ የተፈጠሩ የህዝብ መቃቃሮች እንዲሽሩ የሃይማኖት አባቶች በእርቀ ሰላም ሥራ ላይ እንደሚተጉ ሲሆን መንግስት የህዝቡን ጥያቄ ተቀብሎ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥም እናሳስባለን ብለዋል፡ ባለፈው ሳምንት ለሁለት ቀናት በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ በተደረገው…
Read 3929 times
Published in
ዜና
በስለላ ወንጀል ተጠርጥረው ለወራት በእስር የቆዩ 3 ግብፃውያን፤ ከእስር ተለቀው ረቡዕ ምሽት ወደ ሀገራቸው ተላኩ፡፡የግብፁ ‹‹ናይል ቲቪ›› የሀገሪቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጠቅሶ እንደዘገበው፤ የኢትዮጵያ መንግስት በዲፕሎማሲያዊ ጥረት ግብፃውያኑን ከእስር ለቅቆ ወደ ሀገራቸው መላኩን አስታውቋል፡፡ የህዳሴውን ግድብ በሚመለከት የስለላ ስራ በመስራት…
Read 2769 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 January 2017 15:28
የነፋስ ኃይል አምራች ኩባንያው ሥራ ከጀመረ ከ2 ዓመት በኋላ እንደ አዲስ ጨረታ እንዲገባ መጠየቁ እንዳሳዘነው ገለጸ
Written by መንግሥቱ አበበ
‹አገራችንን ለማሳደግ የምናደርገው ጥረት አለአግባብ ሊደናቀፍ አይገባም››በደብረ ብርሃን፣ 100 ሜጋ ዋት የነፋስ ኃይል ለማምረት ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲሰራ የቆየው ‹‹ቴራ ግሎባል ኢነርጂ ዴቨሎፐርስ›› ኩባንያ፤ አዲስ በወጣ መመሪያ መሰረት ጨረታ ከሌሎች ኩባንያዎች ጋር እንዲገባ መጠየቁ አግባብ አለመሆኑን ገለፀ፡፡የኩባንያው ባለቤት ኢ/ር በኃይሉ…
Read 2798 times
Published in
ዜና