ዜና

Rate this item
(10 votes)
በ90 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪው ፕ/ር ሪቻርድ ፓንክረስት የቀብር ሥነ ስርዓት የፊታችን ሰኞ በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ እንደሚፈፀም ታውቋል፡፡ የአንጋፋው የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ፓንክረስት አስከሬን የክብር አሸኛኘት እንደሚደረግለት የተገለፀ ሲሆን…
Rate this item
(7 votes)
ከአፍሪካ እና የመካከለኛው ምስራቅ አየር መንገዶች አንደኛ ደረጃን ይዟል የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ሰዓትን በማክበር ከአለማችን አየር መንገዶች 11ኛ፣ ከአፍሪካና ከመካከለኛው ምስራቅ አገራት አየር መንገዶች ደግሞ የ1ኛ ደረጃን መያዙን አለማቀፉ የአቪየሽን የመረጃ ተቋም “ፍላይትስታትስ” ሰሞኑን ባወጣው ወርሃዊ አስታውቋል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ…
Rate this item
(6 votes)
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ በዓሉን ያከበረ ሲሆን ማኅበሩ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የቦርድ ሊቀመንበሩ አሳታውቀዋል፡፡ ማኅበሩ 25ኛ የብር ኢዮበልዩ በዓሉንና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል ባከበረበት ወቅት የቦርድ ሊቀመንበሩ ኢ/ር አበራ በቀለ፣ ከጋዜጠኞች…
Rate this item
(6 votes)
በአውሮፓ ትልቁ የሆቴል ዘርፍ ኩባንያ የሆነው የፈረንሳዩ አኮር ሆቴልስ ግሩፕ በአዲስ አበባ ሶስት ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎችን ለመክፈት የሚያስችለውን የግንባታና የማኔጅመንት ስምምነት ከኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች ጋር መፈጸሙን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ኩባንያው ባለፈው ረቡዕ ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገነቡት…
Rate this item
(4 votes)
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ በዓሉን ያከበረ ሲሆን ማኅበሩ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የቦርድ ሊቀመንበሩ አሳታውቀዋል፡፡ ማኅበሩ 25ኛ የብር ኢዮበልዩ በዓሉንና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል ባከበረበት ወቅት የቦርድ ሊቀመንበሩ ኢ/ር አበራ በቀለ፣ ከጋዜጠኞች…
Rate this item
(2 votes)
ለወራት ሲያወዛግብ በነበረው የሠማያዊ ፓርቲ አመራርነት ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን በቅርቡ በተደረገ ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጡት አቶ የሸዋስ አሰፋ የፓርቲው ህጋዊ ሊቀመንበር መሆናቸውን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ተስፋለም በላይ ጉዳዩን አስመልክቶ…