ዜና
Monday, 03 April 2017 00:00
ሙሉ በሙሉ በወርቅ የተለበጠው የጋምቤላ ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ታቦት የደረሰበት ጠፋ
Written by Administrator
ጽላቱን የሚያውቁ ካህናት በምርመራው መካተት እንዳለባቸው ተጠቁሟል• “ጥያቄውን ለሀገረ ስብከቱ እንዳናቀርብ ሥራ አስኪያጁ ያሳስሩናል” /ምእመናኑበጋምቤላና ደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት መንበረ ጵጵስና የምትገኘው፣ የሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ዕድሜ ጠገብ ታቦት፣ የደረሰበት አለመታወቁን የከተማው ምእመናን የተናገሩ ሲሆን፤ በአቋራጭ መክበር በሚፈልጉ…
Read 6772 times
Published in
ዜና
“አዋጁ በሁሉም ክልል መሆኑ ህገ መንግሥታዊ ጥያቄ ያስነሳል” (የህግ ባለሙያ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለቀጣይ 4 ወራት መራዘሙ በእጅጉ እንዳሳዘናቸውና እንዳስደነገጣቸው ተቃዋሚ ፓርቲዎች የገለፁ ሲሆን ኮማንድ ፖስቱ በበኩሉ፤ያላጠናቀቃቸው የቤት ስራዎች ስላሉት አዋጁ እንዲራዘም ማስፈለጉን አስታውቋል፡፡ ከ6 ወራት በፊት የታወጀው አስቸኳይ ጊዜ…
Read 3480 times
Published in
ዜና
*አርሶ አደሮችን ጨምሮ 1 ሚሊዮን ገደማ ባለአክሲዮኖች ይሣተፉበታል *የኩባንያው ካፒታል 5.7 ቢሊዮን ብር እንደሚሆን ተገምቷል አጠቃላይ ካፒታሉ 5.7 ቢሊዮን ብር እንደሚሆን የተገመተው "ኬኛ ቤቨሬጅስ" የተባለ ግዙፍ ኩባንያ በዛሬው እለት በኦሮሚያ በይፋ ይመሰረታል፡፡ የኦሮሚያ "የኢኮኖሚ አብዮት" በሚል በክልሉ የተጀመረው የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ…
Read 4730 times
Published in
ዜና
Monday, 03 April 2017 00:00
አስተምህሮን ይፃረራል፤ የተባለ የትግርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እንዲታገድ የመቐለ ምእመናን ጠየቁ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ ይፃረራል፤ ያሉት የትግርኛ ቋንቋ ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ከሥርጭት እንዲታገድላቸውና እንዲወገድላቸው፣ የመቐለ ምእመናን የጠየቁ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር በበኩሉ፣ “ትርጉሙ፣ በቤተ ክርስቲያኗ ሊቃውንት የተሠራ ነው፤ ስሕተት አለው፤ የሚል እምነት የለንም፤” ብሏል፡፡ ከ40 በላይ የሆኑ…
Read 6674 times
Published in
ዜና
• የግል ቤት የሌላቸው የክልሉ ተወላጆችና የኦሮሚያ ዳያስፖራዎች ተጠቃሚ ይሆናሉ• የመጠጥ አምራች ኩባንያና የሲሚንቶ ፋብሪካ አክሲዮኖች ለክልሉ ተወላጆች ይቀርባሉየኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት፣ ተወላጆቹ በሙሉ በክልሉ ከተሞች የመኖሪያ ቤት መስሪያ የከተማ ቦታ በነፃ እንዲያገኙ ወሰነ፡፡ በክልሉ የሚገኙ አርሶ አደሮች፣ አርብቶ አደሮች፣ የግል…
Read 12696 times
Published in
ዜና
ከለጋሾች የሚጠበቀው እርዳታ በሚፈለገው መጠን አልቀረበም ተብሏል በድርቅ በተጎዱ አካባቢዎች በያዝነው ወር ዝናብ ካልዘነበ፣ የተረጂዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል የተገለጸ ሲሆን ከውጭ ለጋሾች የሚጠበቀው እርዳታም በሚፈለገው መጠን እየቀረበ አይደለም ተብሏል፡፡ በድርቅ ለተጎዱ 5.6 ሚሊዮን ዜጎች እስካሁን መንግስት አስፈላጊውን እርዳታ እያቀረበ መሆኑን…
Read 2291 times
Published in
ዜና