ዜና
Saturday, 15 April 2017 12:35
የጋምቤላ ሀገረ ስብከት፤ ”የኪዳነ ምሕረት ጽላት ጠፋ” መባሉን አስተባበለ
Written by Administrator
• የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ “አዲስ አድማስ” ይቅርታ መጠየቅ አለበት አሉ• በውሸት ወሬ ይነዛሉ ባሏቸው ወገኖች ላይ እርግማን አወረዱ የጋምቤላ ክልልና የደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት ጽ/ቤት፥ መንበረ ጵጵስና በሆነችው የሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል፣ “የወርቅ ጽላት የገባበት ጠፋ” መባሉን…
Read 3925 times
Published in
ዜና
የዘጠኝ በጎ አድራጎት ድርጅቶች 24 ሰራተኞች ከሰኞ ጀምሮ በእስር ላይ ከቆዩ በኋላ ባለፈው ሀሙስ እያንዳንዳቸው በሁለት ሺህ ብር ዋስ መፈታታቸውን ድርጅቶቹ ገለፁ፡፡ የደንበል አካባቢ ፖሊስ ባለፈው ሰኞ፤ ‹‹ዝቅተኛ ኑሮ ባላቸው ሰዎች ስም ያለአግባብ ገንዘብ በመሰብሰብ ጥፋት ፈፅማችኋል›› በሚል ክሱን እንደመሰረተባቸው…
Read 2184 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2010 ባወጣውና ተግባራዊ እያደረገው ባለው የ2025 ራዕይ፣ በ15 አመታት ውስጥ አሳካቸዋለሁ ብሎ ያስቀመጣቸውን ግቦቹን በአምስት አመታት ጊዜ ውስጥ ለማሳካት መቻሉን አስታውቋል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም ባለፈው ማክሰኞ በአዲስ አበባ የተጀመረውን የአለማቀፉ የሲቪልአቪየሽን…
Read 1648 times
Published in
ዜና
በቀጣዩ ምርጫ ኢህአዴግን የሚገዳደር ግዙፍ ፓርቲ ለመፍጠር አቅደዋል “ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ” ለሚለው የህዝብ ግፊት ምላሽ ነው ብለዋል መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ እስከ ውህደት የሚያደርሳቸውን በጋራ አብሮ የመስራት ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን በቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ አንድ ውህድ ፓርቲ ሆነው ለመቅረብ እየሰሩ…
Read 3780 times
Published in
ዜና
Monday, 10 April 2017 10:28
“ሂውማን ራይትስ ዎች” የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይልን በሠብአዊ መብት ጥሰት ወነጀለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የሠብአዊ መብት ጥሰቶቹ በተባበሩት መንግስታት ልዩ መርማሪ እንዲጣሩ ጠይቋል ዓለም አቀፉ የሠብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት፣ ”ሂውማን ራይትስ ዎች”፤ የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል ፖሊስን በሠብአዊ መብት ጥሰቶች ወነጀለ፡፡እ.ኤ.አ ሰኔ 5 ቀን 2016 በሶማሌ ክልል ጁማክ፣ ዱባድ በተባለ መንደር ውስጥ አንድ…
Read 2352 times
Published in
ዜና
Monday, 10 April 2017 10:36
ኮሚሽኑ በኦሮሚያና አማራ ክልል ግጭት ላይ የምርመራ ሪፖርቱን ለፓርላማ ያቀርባል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሠብአዊ መብት ጥሰት እንደሚፈጸም ተጠቁሟል የኢትዮጵያ ሠብአዊ መብት ኮሚሽን ከሐምሌ 2008 ጀምሮ በኦሮሚያና በአማራ ክልል በተፈጠረው ግጭት ስለደረሰው ጉዳት ያደረገውን የምርመራ ውጤት ሪፖርት የፊታችን ማክሰኞ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሚያቀርብ ሲሆን በቂሊንጦ ስለደረሰውና የ23 ታራሚዎችን ህይወት ስለቀጠፈው የእሳት…
Read 5306 times
Published in
ዜና