ዜና
በሀገራችን ባለፈው መጋቢት 4 የተጀመረው አስትራዚንክ የተባለ የኮሮና ክትባት ለደም መርጋትና ለሌሎች የጤና ችግሮች ይዳርጋል መባሉ ፈጽሞ ከእውነት የራቀ መሆኑን፤ በኢትዮጵያ ክትባቱን በወሰዱ ሰዎች ላይ እስካሁን ያጋጠመ አንዳችም የጤና እክል አለመኖሩን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል። በኢትዮጵያ እየተስፋፋ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት…
Read 10779 times
Published in
ዜና
ኢዜማ 99 ገፆች ባሉት የዘንድሮ ምርጫ መወዳደሪያ ቃል ኪዳን ሰነዱ (ማኒፌስቶ) የሃገራዊ ደህንነት ስጋቶች ያላቸው ስምንት የሃገር ውስጥ ጉዳዮችና አምስት የውጭ ደህንነት ስጋቶች በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ኢዜማ ብሔራዊ የደህንነት ስጋቶችን የውጭና የሃገር ውስጥ በማለት በሁለት ከፍሎ ያቀረበ ሲሆን የሃገር ውስጥ ደህንነት ስጋቶች…
Read 12103 times
Published in
ዜና
በቅርቡ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኙ አጣዬና ሸዋሮቢት እንዲሁም በአካባቢው ባሉ ከተሞች የተፈፀመውን ድርጊት የሚያጣራ ልዩ የምርመራ ቡድን ከፌደራልና ከክልል ጠቅላይ አቃቢና ፖሊስ ተወጣጥቶ ምርመራ መጀመሩን ታውቋል፡፡የተፈፀመው ድርጊት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ጥልቅ ምርመራ እንደሚካሄድበት ያመለከተው የአማራ ክልል ጠቅላይ አቃቢ…
Read 11509 times
Published in
ዜና
የዛሬ 45 ዓመት የሰራተኞች ቀንን በመስቀል አደባባይ እያከበሩ በነበረበት ወቅት “አመፅ አካሂዳችኋል” በሚል የተገደሉ የኢህአፓ አባላትን በዛሬው እለት ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚዘክር ፓርቲው አስታውቋል፡፡በ1968 ዓ.ም የሰራተኞች ዓመታዊ በአል በሚከበርበት ወቅት የሰራተኛ ማህበሩ አባልና የኢህአፓ አባላት የሆኑ በርካታ ሠራተኞች በአደባባይ ላይ የተገደሉበትን…
Read 11785 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በሚገኙ ለሙኩሳ፣ ቀጮ፣ክርክር እና ጋሌ በተባሉ ቀበሌዎች ውስጥ ሚያዚያ 15 ቀን 2013 በተፈፀሙ ጥቃቶች ቢያንስ ከ20 ያላነሱ ዜጎች ማንነታቸው ተለይቶ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ያስታወቀው ኢሰመኮ፤ የንፁሃን ዜጎች ማንነት ለይቶ ግድያ አሁንም መቀጠሉ በእጅጉ አሳሳቢ ነው ብሏል፡፡በተመሳሳይ በደቡብ…
Read 1805 times
Published in
ዜና
ካለፈው መጋቢት ወር አጋማሽ ጀምሮ በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬና አካባቢዋ ነዋሪዎች ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ የግድያ ወንጀልና የደረሰውን ቁሳዊ ውድመት የሚያጣራ የምርመራ ቡድን ወደ ስፍራው ተላከ። የተላከው ቡድን ከፌደራልና ከአማራ ክልል ጠቅላይ አቃቢ-ህግና ከፖሊስ አባላት የተውጣጡ መሆኑንም የአማራ ክልል ጠቅላይ አቃቢ…
Read 1625 times
Published in
ዜና