ዜና
“በጥናት የደረስኩበትን ቦርዱ ውጤቱን ከገለፀ በኋላ ለህዝቡ ይፋ አደርጋለሁ” ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ፤ 6ኛው አገራዊ ምርጫ፤ የምርጫን ዝቅተኛ መመዘኛ የማያሟላ ነው ሲል ገለፀ፡፡ ፓርቲው ከምርጫው በፊት በምርጫው ወቅትና ከምርጫው በኋላ ባሉ ጉዳዮች ላይ ጥናት ማድረጉንና በጥናቱ ውጤትም ሰኔ 14 የተካሄደው…
Read 848 times
Published in
ዜና
ማንኛውንም አጠራጣሪ ነገር ህዝቡ እንዲጠቁም አሳስቧል የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከነገ በስቲያ ሰኞ የሚካሄደው 6ኛው አገራዊ ምርጫ ሰላምና ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን ለኢትዮጵያ ህዝብና ለሚመለከታቸው ባለ ድርሻ አካላት ጥሪ አቀረበ፡፡ኮሚሽኑ “ለኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ለ6ኛው አገራዊ ምርጫ በሰላም አደረሳችሁ” ብሎ በሚጀምረው መግለጫው፣ የምርጫው…
Read 12945 times
Published in
ዜና
1. የተወዳዳሪዎች ብዛትበኦሮሚያ ክልል፣ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በአብዛኞቹ ቦታዎች፣ አይወዳደሩም፡፡ገዢው ፓርቲ፣ በኦሮሚያ 60% ገደማና ከዚያ በላይ፣ ያለተወዳዳሪ ነው የቀረበው፡፡2. የብርቱ ፉክክር አካባቢዎችአዲስ አበባ፣ ለከተማ ምክር ቤትና ለፓርላማ፣ ሶስት ፓርቲዎች በብርቱ የሚፎካከሩበት ሆኗል፡፡ ብልፅግና፣ ኢዜማና ባልደራስ፡፡የአማራ እና የደቡብ ክልሎች፣ በተለይ ከተሞችና ዙሪያቸው፣…
Read 13736 times
Published in
ዜና
- ኮሚሽኑ በምርጫው የሰብአዊ መብት ጉዳዮችን ለመታዘብ ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ አልተቀበለውም - ቦርዱ ጥያቄውን ያልተቀበለው ኮሚሽኑ በታዛቢነት እንዲሳተፉ ከተፈቀደላቸው አካላት ባለመካተቱ መሆኑን አመልክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በሚካሄደው አገር አቀፍ ምርጫ ላይ የሰብአዊ መብት ጉዳዮችን…
Read 12866 times
Published in
ዜና
የቀድሞ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ኢታማዞር ሹም ጀነራል ሰዐረ መኮንንና ጓደኛቸው ሜጄር ጄኔራል ገዛኢ አበራን በመግደል ወንጀል ተከሶ ጥፋተኛ የተባለው አስር አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ፤ በሞት እንዲቀጣ ዐቃቤ ህግ ጠየቀ፡፡ የተከሳሹ ጠበቆች በበኩላቸው፤ የዐቃቤ ህግ ጥያቄ ከወንጅል ህግ ድንጋጌ ወጪ እንደሆነ በመግለፅ መቃወሚያቸውን…
Read 13246 times
Published in
ዜና
አዲስ የፖሊስ የደንብ ልብስና አርማም ይመረቃል አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በዛሬው ዕለት በመስቀል አደባባይ ታላቅ ፖሊሳዊ ትርኢት የሚያቀርብ ሲሆን አዲስ የፖሊስ የደንብ ልብስና አርማ እንደሚመረቅ ታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሚዲያ ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ ለአዲስ አድማስ እንደገለጹት፤ ዛሬ…
Read 12958 times
Published in
ዜና