ዜና
በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ከእለት ወደ እለት እየተባባሰ የመጣው ግጭት መፍትሔ አልባ ወደሚሆንበት ደረጃ ሊሻጋገር ይችላል የሚል ስጋት እንዳለው የገለፀው እናት ፓርቲ፤ በግጭቱ ቀጥተኛ ተሳታፊ ለሆኑና ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሠላም ጥሪ አቀረበ፡፡“መላ ኢትዮጵያውያን አሁን በህዝባችን ላይ እየደረሰ ያለውን ዘውግ ተኮር፣እጅግ ፈታኝ…
Read 11240 times
Published in
ዜና
ኢዜማ በ28 የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ምርጫው እንዲደገም ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያቀረበው ማመልከቻ ተቀባይነት በማጣቱ ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት መውሰዱ ታውቋል፡፡ሰኔ 14 ቀን 2013 በተካሄደው 6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ኢዜማ ከተወዳደረባቸው የምርጫ ክልሎች 28 ያህሉ ላይ የተለያዩ ማጭበርበሮች ተፈፅመዋል የሚል አቤቱታ ውጤቱ…
Read 11167 times
Published in
ዜና
- በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት 5.ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት እንደሚያደርግ ታውቋል - የአገልግሎት አድማሱን ወደ ምግብ ማድረስና የክልል ከተሞች ያስፋፋል ተብሏል። “ሊትል” በሚል ስያሜ የሚታወቀው የኬንያው የራይድ ኩባንያ በቅርቡ የኢትዮጵያን ገበያ በመቀላቀል አገልግሎቱን በአዲስ አበባ እንደሚጀምር ተገለፀ። ግዙፉ የቴሌኮም ኩባንያ “ሳፋሪኮም” እና…
Read 1115 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 July 2021 00:00
የህወኃት ቡድን የሚፈጽመው የሰብዓዊ ድጋፍ የማደናቀፍ ድርጊት በዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ እንዲወገዝ ተጠየቀ
Written by Administrator
በአሸባሪው ህወሃት የሚፈጸመው የሰብዓዊ ድጋፍ በማደናቀፍ የፖለቲካ ትርፍ የማግኘት ጥረት በዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ሊወገዝ እንደሚገባው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አመለከተ።ጽህፈት ቤቱ ባወጣው መግለጫ፤የኢትዮጵያ መንግስት አርሶ አደሩ እንዲያርስና የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲቀላጠፍ በማሰብ የተናጠል የተኩስ አቁም ማድረጉን ተከትሎ፣ የአሸባሪው ህወሃት ትርፍራፊዎች የሰብዓዊ…
Read 980 times
Published in
ዜና
የፌደራሉ መንግስት በአሸባሪነት በፈረጀው የህውኃት ታጣቂ ቡድን ላይ ሲወስድ የቆየውን ህግ የማስከበር እርምጃ በማቆም ሠራዊቱ የትግራይ ክልልን ለቆ እንዲወጣ ከወሰነበት ከሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በርካታ ንፁሃን ዜጎች በህወኃት ታጣቂ ቡድን እየተገደሉ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ። መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም…
Read 15568 times
Published in
ዜና
Saturday, 17 July 2021 14:27
አምነስቲና ኢሰመኮ በትግራይ ተወላጆች ላይ የሚደርስ ህገወጥ እስርና ጥቃት በአፋጣኝ እንዲቆም አሳሰቡ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከትግራይ ግጭት ጋር ተያይዞ በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርስ እንግልት፣ ከሕግ አግባብ ውጪ የሆነ እስርና ጥቃት በአፋጣኝ ሊቆም እንደሚገባ ያሳሰበ ሲሆን አምነስቲ ኢንተርናሽናል በበኩሉ፤ በትግራይ ተወላጆች፣ አክቲቪስቶችና ጋዜጠኞች ላይ የሚደረግ ከሕግ አግባብ ውጪ የሆነ እስር እንዲቆም…
Read 14622 times
Published in
ዜና