ዜና
- ቦርዱ ከፓርቲዎች ጋር መክሮ የሚያሳልፈው ውሳኔ እየተጠበቀ ነው - ጽ/ቤቱ አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጌአለሁ ብሏል ዘንድሮ የሚካሄደው የአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ መስተዳደሮችና የአካባቢ ምርጫ የጊዜ ሠሌዳ ገና ያልታወቀ ሲሆን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲዎች ጋር መክሮ የሚያሳልፈው ውሳኔ እየተጠበቀ ነው ተብሏል፡፡…
Read 2194 times
Published in
ዜና
· “የአንዷለም መፈታት ለልጆቻችን ትልቅ እፎይታን ይፈጥራል” - ዶ/ር ሰላም አስቻለው · “በአስተሳሰባቸውና በአመለካከታቸው የታሰሩ ሁሉ መፈታት አለባቸው” - የእስክንድር ነጋ ባለቤት ታዋቂውን ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና ፖለቲከኛው አንዷለም አራጌን ጨምሮ ከትናንት በስቲያ 746 ፖለቲከኞችና ግለሰቦች በይቅርታና ክሳቸው ተቋርጦ እንዲለቀቁ የተወሰነ…
Read 7180 times
Published in
ዜና
በ10 ቀናት የስብሰባ ማጠናቀቂያው ላይ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ የኦሮሞ ተቃዋሚ ኃይሎች የአብረን እንስራ ጥሪ በአቋም መግለጫው ላቀረበው ኦህዴድ፤ በዶ/ር ሌንጮ ለታ የሚመራውን የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ጨምሮ፣ የሀገር ውስጥ ፓርቲዎች አዎንታዊ ምላሽ እንደሰጡ ታውቋል፡፡ የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ በ10…
Read 7556 times
Published in
ዜና
Sunday, 11 February 2018 00:00
እነ ኢ/ር ይልቃል፤ “የኢትዮጵያውያን ሀገር አቀፍ ንቅናቄ” የተሰኘ አዲስ ፓርቲ ሊያቋቁሙ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴ
የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነትና ባልደረቦቻቸው፣ ከአዲሱ የፓርቲው አመራር ጋር የተጀመረው እርቅ በመሰናከሉ፣ “የኢትዮጵያውያን ሀገር አቀፍ ንቅናቄ” የተሰኘ አዲስ ፓርቲ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ለአዲስ አድማስ አስታወቁ፡፡ በሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ አመራሮችና በአዲሱ የእነ አቶ የሸዋስ አሰፋ አመራር መካከል ያለውን…
Read 6908 times
Published in
ዜና
ከእንግሊዝ አምባሳደር ጋር በእስረኞችና በሀገሪቱ የፖለቲካ ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል በቅርቡ ከእስር የተለቀቁት ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ ወደ መደበኛ የፓርቲ ሥራቸው ለመመለስ መወሰናቸውን የገለጹ ሲሆን በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ከሆኑት ሱዛን ሞርሄድ ጋር መወያየታቸውም ታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ ባወጣው መረጃ፤ አምባሳደሯ በወቅቱ የሀገሪቱ…
Read 5875 times
Published in
ዜና
53 ኢትዮጵያውያን ከሞዛምቢክ እስር ቤት ወጥተዋል የኬንያ መንግስት በህገ ወጥ መንገድ ወደ ግዛቴ ገብተዋል ያላቸውን 29 ኢትዮጵያውያን፣ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ጠዋት ያሰረ ሲሆን በሌላ በኩል፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በሞዛምቢክ በህገ ወጥ መንገድ ድንበር አቋርጠዋል ተብለው የታሰሩ 53 ኢትዮጵያውያንን ማስፈታቱን አስታውቋል፡፡…
Read 3304 times
Published in
ዜና