ዜና
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ሃላፊ እና የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት የህዝብ ግንኙነት አደረጃጀት አማካሪ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ጌታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ አቶ ተስፋዬ ጌታቸው የአማራ ክልል የገበያ፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሃላፊ ሆነው የሠሩ ሲሆን የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ፅ/ቤት ሃላፊ ሆነው…
Read 6832 times
Published in
ዜና
ሌሎች የተቃዋሚ አመራሮችንም ያነጋግራሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ እና ነገ በአሜሪካ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ከሚያደርጉት የጋራ ውይይት በተጨማሪ ዋነኛ የተቃዋሚ ድርጅት አመራሮችን እንደሚያነጋግሩ ምንጮች የጠቆሙ ሲሆን ከትናንት በስቲያና ትናንትና ከ “አርበኞች ግንቦት 7” ሊቀ መንበር ፕ/ር…
Read 3868 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 July 2018 15:21
85% ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መኪኖች ከሃያ አመታት በላይ ያገለገሉ ናቸው ተባለ
Written by Administrator
ከተለያዩ የአለማችን አገራት ወደ ኢትዮጵያ ከሚገቡት የተለያዩ ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች መካከል 85 በመቶ ያህሉ በውጭ አገራት ለ20 አመታትና ከዚያ በላይ አገልግሎት የሰጡ መሆናቸውን አንድ አለማቀፍ ሪፖርት አስታውቋል፡፡ሴንተር ፎር ሳይንስ ኤንድ ኢንቫይሮመንት የተሰኘው ተቋም ባለፈው ማክሰኞ ይፋ ባደረገው አለማቀፍ የጥናት ሪፖርት…
Read 3947 times
Published in
ዜና
የ100 ቀናት የለውጥ እንቅስቃሴያቸውን በአድናቆት እንመለከታለን - የአሜሪካ አምባሳደር ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ጋር በሰብአዊ መብትና የዲሞክራሲ ጉዳዮች ላይ ሰሞኑን የመከሩት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ሬነር፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ባለፉት 100 ቀናት በሀገሪቱ ያስመዘገቡትን ለውጦች አገራቸው…
Read 9230 times
Published in
ዜና
Saturday, 21 July 2018 12:35
ከኤርትራ ጋር የተጀመረው ግንኙነት በጥንቃቄና በጥናት ላይ እንዲመሰረት ተቃዋሚዎች አሣሠቡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
- “በቀጣይ እስከ ውህደት ሊደርሱ የሚችሉበት ዕድል አለ” - ትዴት - “የልዩነት ግንብ መፍረሱ ትልቅ ስኬት ነው” - ሰማያዊ ለ20 አመታት ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያና የኤርትራ ግንኙነት እንደገና መጀመሩ የሚደገፍና የሚበረታታ ነው ያሉት ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ግንኙነቱ ከስሜት ባለፈ በጥንቃቄና በጥናት ላይ…
Read 8803 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞንና በደቡብ ክልል ጌዲኦ ዞን ካለፈው ሚያዝያ ወር አንስቶ በተቀሰቀሱ ግጭቶች ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር 970 ሺህ ያህል መድረሱን አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት ትናንት ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በተከሰቱ ግጭቶች ከደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል ጌዲኦ ዞን 822…
Read 6018 times
Published in
ዜና