ዜና
“ኢዴፓ አልፈረሰም፤ፈረሰ ያሉትን በህግ እንጠይቃለን” - ዶ/ር ጫኔ ከበደ፤የኢዴፓ ፕሬዚዳንት በምርጫ ቦርድ የተዛባ ውሣኔ ምክንያት ከተመሠረተ 25 አመታት ያስቆጠረው የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በይፋ መፍረሱን እነ አቶ ልደቱ አያሌው ያስታወቁ ሲሆን የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጫኔ ከበደ በበኩላቸው፤ “ፓርቲው አልፈረሰም፤ ፈረሰ…
Read 13465 times
Published in
ዜና
ላለፉት 26 ዓመታት የትጥቅ ትግል ሲያካሂድ የቆየው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ትጥቁን ፈትቶ ሰላማዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንዲያደርግ የኤርትራ መንግስት አሳሰበ፡፡ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ፣ የኦነግ ሊቀ መንበር የሆኑትን አቶ ዳውድ ኢብሣን በፅ/ቤታቸው ማነጋገራቸውን የጠቆሙት የዜና ምንጮች፤ ኦነግ የትግል አማራጩን እንዲያስተካክል ፕሬዚዳንቱ ማሳሰባቸውን…
Read 12254 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 August 2018 10:17
በጣሊያን ኤምባሲ የሚገኙት ሁለቱ የደርግ ባለሥልጣናት የምህረት አዋጁ አይመለከታቸውም ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ላለፉት 27 ዓመታት በጣሊያን ኤምባሲ ተጠልለው የሚገኙት ሁለቱ የደርግ ከፍተኛ ባለስልጣናት ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህ እና ሌተናል ጀነራል አዲስ ተድላ ምህረት እንደማይደረግላቸው ተገለፀ፡፡የሁለቱን የደርግ ባለሥልጣናት ጉዳይ የሚከታተሉ ምንጮች ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ ባለስልጣናቱ በዘር ማጥፋት ወንጀል የተከሰሱ በመሆናቸው ሰሞኑን በወጣውና ለ6 ወራት…
Read 9770 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 August 2018 10:18
የቤተ ክርስቲያኒቱን አንድነት ማብሰሪያ ጉባኤ ዛሬ በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አንድ መሆንና የተፈጠረውን እርቀ ሠላም የሚያበስር ጉባኤ፣ በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ 25 ሺህ ተሳታፊዎች በሚገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ይህ በዓይነቱ ለየት ያለ መሆኑ የተነገረለት ጉባኤ፤ ሙሉ ለሙሉ የቤተ ክርስቲያኒቱን…
Read 5964 times
Published in
ዜና
“ሰማያዊ” ፓርቲ በቅርቡ ወደ ሃገር ውስጥ እንደሚገባ ከተነገረለት “አርበኞች ግንቦት 7” የፖለቲካ ድርጅት ጋር ለመዋሃድ ማቀዱን አስታውቋል፡፡ፓርቲው ቀደም ብሎ “ተዋህደን አብረን እንስራ” የሚለውን ጥያቄውን ለአርበኞች ግንቦት 7 አመራሮች ማቅረቡን አስታውሶ፣ የድርጅቱን አመራሮች ይሁንታ እየተጠባበቀ መሆኑንም ለአዲስ አድማስ ገልጧል፡፡ “ከአርበኞች ግንቦት…
Read 3436 times
Published in
ዜና
ካሣና ምትክ ቦታ ሳይሰጠን ላለፉት 5 አመታት ከእነ ቤተሰቦቻችን ለእንግልትና ለጎዳና ህይወት ተዳርገናል ያሉ የአዲስ አበባ ቅሬታ አቅራቢ ነዋሪዎች፤ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ደጃፍ በመሰባሰብ አቤቱታቸውን በሠላማዊ ሰልፍ አሰምተዋል፡፡ ከ500 በላይ የሆኑት አቤቱታ አቅራቢዎች ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3…
Read 2202 times
Published in
ዜና