ዜና
Saturday, 22 September 2018 14:48
በሁለት ወራት ውስጥ በግጭትና ዘር ተኮር ጥቃት የ215 ዜጐች ህይወት ጠፍቷል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በግጭና ብሔር ተኮር ጥቃቶች፤ በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች የ215 ዜጐች ህይወት በአሰቃቂ ሁኔታ ማለፉን የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ከትናንት በስቲያ ያወጣው ሪፖርት አመልክቷል፡፡ በሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ያሉ ብሔር ተኮር ግጭቶችና በቡድን የተደራጁ ኃይሎች እየፈፀሟቸው ያሉትን ከባድ ጥቃቶች…
Read 5828 times
Published in
ዜና
- ሲሚንቶ ወደ ኤርትራ፤ አልባሳት ወደ ኢትዮጵያ … - ኤርትራ በድንበር አካባቢ የሰዓት እላፊ ገደብ ጥላለች በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ባለፈው ሳምንት ሚኖረውን ግንኙነት የሚደነግግ ባለ 7 አንቀጽ ስምምነት፣ የሁለቱ ሃገራት መሪዎች የተፈራረሙ ሲሆን፤ በሳዑዲ አረቢያ ጂዳ የተደረገውን ስምምነት ተከትሎ፣…
Read 7769 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 September 2018 00:00
“ኢትዮጵያ መላውን ዓለም ያስደመመ ለውጥ ላይ ነች” አርበኞች ግንቦት 7
Written by አለማየሁ አንበሴ
ኢትዮጵያ መላውን ዓለም ያስደመመ ፖለቲካዊ ለውጥ እያደረገች መሆኑን ሰሞኑን አመራሮቹ ወደ አገር ውስጥ የገቡት “አርበኞች ግንቦት 7” ባወጣው የአቋም መግለጫው አስታወቀ፡፡ የንቅናቄው አመራሮች ወደ ሃገር ቤት ከገቡ በኋላ ባወጣው በዚህ የመጀመሪያው የአቋም መግለጫው፤ ዛሬ በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ያለው የለውጥ እንቅስቃሴና…
Read 9081 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 September 2018 00:00
የጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፖለቲካዊ ማሻሻያዎችን የአሜሪካ መንግስት አደነቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታን ለመቀየር የወሰዷቸውን እርምጃዎችና ለውጡን ለማምጣት የሄዱበትን ርቀት የአሜሪካ መንግስት አደነቀ፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ኃላፊ ቲቦር ናጋይ፤ በዶ/ር ዐቢይ አህመድ አመራር በኢትዮጵያ እየተካሄዱ ያሉ ፖለቲካዊ ማሻሻያዎች አድናቆት የሚቸራቸው…
Read 5098 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 September 2018 00:00
በአርማና ባንዲራ ጉዳይ ለሚፈጠር ውዝግብ መንግስት አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ተጠየቀ
Written by Administrator
በመላ ሃገሪቱ ከአርማና ባንዲራ ጋር በተያይዞ እየተፈጠሩ ያሉ ውዝግቦች ዘላቂ ሕጋዊ መፍትሄ እንደሚያሻቸው የገለፁት ሰማያዊ ፓርቲና ኦፌኮ፤ ሁኔታዎች ከቁጥጥር ውጭ ወጥተው ወደ ሁከትና ብጥብጥ ከማምራታቸው በፊት መንግስት አፋጣኝ የእርምት እርምጃ እንዲወስድ አሳስበዋል። ከአርማና ሠንደቅ አላማ ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ ሁከቶችን ለማስቆም…
Read 4789 times
Published in
ዜና
በመጪው ዓመት 2012 ለሚደረገው ብሔራዊ ምርጫ አጋዥ የሆኑ ተቋማትን የመመስረትና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር የሚያስችል አስቸኳይ ድርድር ከፖለቲካ ድርጅቶች ጋር እንዲጀመር በፕ/ር በየነ ጴጥሮስ የሚመራው “የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ” ጠየቀ፡፡ ፓርቲው በወቅታዊ መግለጫው፤ የተጀመረው ለውጥ ህዝቡ የሚፈልገውን መቋጫ እንዲያገኝ፣ በቀጣዩ ምርጫ…
Read 4168 times
Published in
ዜና