ዜና
ሰባት የፖለቲካ ድርጅቶች ለመዋሃድ ተስማሙኢራፓን ጨምሮ በሃገር ውስጥና በውጪ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 7 የፖለቲካ ድርጅቶች ለመዋሃድ መስማማታቸው ታውቋል፡፡ ሰሞኑን ተፎካካሪ ፓርቲዎች ከጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጋር በተወያዩበት ወቅት፤ በውይይቱ ላይ 70 ፓርቲዎች መገኘታቸውን የጠቀሱት ዶ/ር ዐቢይ፤ በሃሳብ ተሰባስበው 4 ወይም 5…
Read 7677 times
Published in
ዜና
“ሂውማን ራይትስዎች” እና “አርቲክል 19”ኝን ጨምሮ 12 ዓለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች አዲሱን የበጐ አድራጐት እና ሲቪክ ተቋማት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ደብዳቤ ፃፉ፡፡ ተቋማቱ በሀገሪቱ የማህበራትንና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ነፃነት ለማስጠበቅ እየተደረገ ያለውን ጥረት አድንቀው፣…
Read 7271 times
Published in
ዜና
በቀጣዩ ዓመት በሚካሄደው አገራዊ ምርጫ የመንግሥታቸው የመጀመሪያው ግብ ምርጫውን ዲሞክራሲያዊ ማድረግ ሲሆን በምርጫው ማሸነፍ ሁለተኛ ግባቸው እንደሆነ ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡ “ዲሞክራሲንና የዲሞክራሲ ባህልን ለመገንባት የጀመርነውን ለውጥ ተቋማዊ መሠረት ማስያዝ ይገባል” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የዲሞክራሲ ዋነኛው ተቋም ምርጫ ቦርድ…
Read 11904 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 November 2018 12:12
“ክልሎች የፌደራል መንግስቱን አካሄድ የመቃወም መብት አላቸው” ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ ከህግ ማስከበር እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ የክልል መንግስታት የፌደራል መንግስቱን አካሄድ መቃወማቸው መብት መሆኑን መገንዘብ እንደሚገባ አስታወቁ፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ከትላንት በስቲያ በፓርላማ ተገኝተው የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን ሹመት በም/ቤቱ አባላት ባፀደቁበት ወቅት እንደተናገሩት፤ ሰሞኑን የፌደራል መንግስት በሙስናና የሰብአዊ…
Read 10300 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 November 2018 12:09
ሰመጉ በመንግሥት የታገደበት 9 ሚ. ብር ገደማ እንዲለቀቅለት ለጠ/ሚኒስትሩ አቤቱታ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
መንግስታዊ ያልሆነው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም፣ “የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ” ከ10 ዓመት በፊት በመንግሥት የታገደበት 9 ሚሊዮን ብር ገደማ ገንዘብ እንዲለቀቅለት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በፃፈው ደብዳቤ ጠይቋል፡፡ ላለፉት 27 አመታት በሀገሪቱ ይፈፀማሉ የሚባሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን በመንግስት በሚደርስበት ተጽእኖ…
Read 7362 times
Published in
ዜና
አራት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማኔጅመንት አባላት በገዛ ፍቃዳቸው ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን ባንኩ ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫው አረጋግጧል፡፡ በራሳቸው ፍቃድ ከኃላፊነታቸው የለቀቁት በባንክ ዋና የብድር መኮንን አቶ አባይ መሃሪ፣ የባንኩ የሰው ሃብት መኮንን አቶ ሰይፉ ቦጋለ፤ የባንኩ ዋና የኦፕሬሽን መኮንን አቶ አታክልቲ…
Read 9418 times
Published in
ዜና