ዜና
· “አንድን ወገን የሚጠቅም ሥራ ያፈርሰናል እንጂ አይጠቅመንም” · በአዲስ አበባ ጉዳይ ለመወያየት ቢሮዬ ክፍት ነው ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ለሁለተኛ ጊዜ ከሀገሪቱ የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ለተውጣጡ ጋዜጠኞች ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የአዲስ አበባን የባለቤትነት…
Read 8054 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 March 2019 13:19
“አርበኞች ግንቦት 7” በባህርዳር የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ነፍጥ ይዘው የወጡ ለህግ እንዲቀርቡ ጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በባህርዳር በጦር መሳሪያ በመታገዝ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የተሳተፉ አካላት በአስቸኳይ ለህግ እንዲቀርቡ “አርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ” ያሳሰበ ሲሆን ድርጊቱ በዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ላይ የተፈፀመ ጥቃት ነው ብሏል፡፡ ንቅናቄው ባለፈው እሁድ መጋቢት 15 ሊያካሂደው የነበረው የአዳራሽ ስብሰባን በሚቃወም ሰልፍ ላይ የጦር…
Read 7578 times
Published in
ዜና
ከውጭ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እድሣትና እየተከናወነበት የሚገኘው ታላቁ ብሔራዊ ቤተ መንግስት ከ6 ወር በኋላ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ጐብኚዎች ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ፡፡ በቤተ መንግስቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ እድሣት የሚደረግላቸውን ጥንታዊ ቤቶች፣ አዳራሾች ከትናንት በስቲያ ከተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ጋዜጠኞች የተጐበኙ…
Read 7261 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 March 2019 13:06
ዕጣ የወጣባቸው የኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚቀጥለው ሳምንት ለባለዕድለኞች ይተላለፋሉ
Written by ሠላም ገረመው
“በድሃ ገንዘብ የተሠራ ነው፤ ቤቶቹን ባለዕድለኞች ከማስተለለፍ የሚያግደን ነገር የለም” - ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በወሰን ይገባኛል ውዝግብ እጣ ለወጣላቸው ዕድለኞች ያልተላለፉት የኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚቀጥለው ሣምንት ለባለዕድለኞች እንደሚተላለፉ ተገልጿል፡፡ ቤቶቹን ለማስተላለፍ አስቸጋሪ ሆኖ በቆየው የወሰን ይገባኛል ውዝግብ ጉዳይ…
Read 13585 times
Published in
ዜና
- ኦነግ “ፊንፊኔ የኦሮሞ አንጡራ ሃብት ናት” ይላል - አረና ገና አቋም አልያዘም፤ በቅርቡ ይይዛል - ኦዴፓ የአዲስ አበባን የኦሮሞ ባለቤትነት ለማረጋገጥ እሰራለሁ ብሏል - ኦዴፓ የሁሉም ኢትዮጵያውያን ናት ባይ ነው አዲስ አድማስ በአዲስ አበባ ጉዳይ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ድርጅቶች አዲስ…
Read 14783 times
Published in
ዜና
ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በለውጥ አመራርነት ወደ ስልጣን ከመጡበት ያለፈው አንድ ዓመት ወዲህ በኢትዮጵያ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስክ የተመዘገበው ለውጥ በምሁራን እየተገመገመ ነው፡፡ ትናንት (አርብ) ረፋድ የጀመረውና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የግምገማ መድረኩ ዛሬም ቀጥሎ የሚውል ሲሆን 17 ያህል…
Read 6976 times
Published in
ዜና