ዜና
Saturday, 13 April 2019 13:19
በሰሜን ሸዋ ጥቃት የፈፀሙ ለህግ እንዲቀርቡ የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የአማራ የጸጥታ ሃላፊዎች በጥቃቱ ፈጻሚዎች ማንነት ላይ አልተስማሙም ከሰሞኑ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ከተሞች ከ30 በላይ ንፁሃንን የገደሉ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጐችን ያፈናቀሉ የታጠቁ ሃይሎች በአፋጣኝ ለፍርድ እንዲቀርቡ፣ መንግስትም የዜጐችን ሠላምና ደህንነት የማስጠበቅ ግዴታውን እንዲወጣ የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች አሳሰቡ:: መንግስት በመግለጫው…
Read 14809 times
Published in
ዜና
በሰሜን ብሔራዊ ፓርክ፣ እሳት በማስነሳት የተጠረጠሩ ግለሰቦች ታስረዋል በሰሜን ብሔራዊ ፓርክ ላይ ተደጋጋሚ የእሳት ቃጠሎ መከሰቱን ተከትሎ፣ ዘመናዊ የበረሃ እሳት ማጥፊያ ሄሊኮፕተር እንዲገዛ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ማዘዛቸው ተጠቆመ፡፡ በሰሜን ብሔራዊ ፓርክ ላይ ለ3ኛ ጊዜ ሚያዚያ 2 ቀን 2011…
Read 8510 times
Published in
ዜና
በአጠቃላይ 60 የሚደርሱ የመንግስት ኃላፊዎችና ባለሀብቶች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ትላንት ገለፀ፡፡ በዋነኛነት ተጠርጣሪዎች የታሰሩት ከመድኀኒት ፈንድ ኤጀንሲና ከውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሲሆን ከመንግስት የግዢ ሂደት ጋር በተገናኘ ከ88 ሚሊዮን ብር በላይ መንግስትን ማክሰራቸውን…
Read 7609 times
Published in
ዜና
በአገር ውስጥ ተቀምጠው በሌሉበት መከሰሳቸው አነጋጋሪ ሆኗል የቀድሞው የብሔራዊ መረጃ እና ደህነንት መሥሪያ ቤት ዋና ዳይሬክተር የነበሩትና ለዜጎች የሰብዓዊ መብት ጥሰትና ሞት ተጠያቂ ናቸው ተብለው የተጠረጠሩት አቶ ጌታቸው አሰፋ፤ በሚቀጥለው ሳምንት በሌሉበት ክስ ሊመሰረትባቸው መሆኑን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ የቀድሞው የደህንነት መ/ቤቱ…
Read 10358 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 April 2019 13:11
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ከስልጣናቸው የተነሱት በችሎታ ማነስ ነው ተባለ
Written by ሰላም ገረመው
- ኮሚሽነሩ ከስልጣናቸው የተነሱት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ነው - በበርካታ የአመራር ችግሮች ተጠያቂ ናቸው ተብሏል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ኮሚሽነር የነበሩት ሜጀር ጀነራል ደግፌ በዲ ከኃላፊነታቸው የተነሱት በጡረታ ሳይሆን በችሎታ ማነስ ምክንያት እንደሆነ ምንጮች ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ የቀድሞ ኮሚሽነር ይህደጐ…
Read 7860 times
Published in
ዜና
- እስካሁን “7 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፤ በሺዎች ተፈናቅለዋል” - “የዞን አስተዳደሩ ሙሉ በሙሉ ከስራ ውጪ ተደርጓል” - “መከላከያ ኃይል እንዲገባልን ተደጋጋሚ ጥሪ አቅርበናል” በደቡብ ክልል በሰገን አካባቢ ህዝቦች ዞን፣ ጉማይዴ ወረዳ አካባቢ፣ ከዞን መዋቅሩ ጋር በተያያዘ በተከሰተ ግጭት እስካሁን ሰባት…
Read 3478 times
Published in
ዜና