ዜና
Saturday, 03 August 2019 13:58
‹‹አሁንም ጨለማ ቤት የታሰረ የለም፤ ሰው አይገረፍም፤ ጥፍር አይነቀልም››
Written by አለማየሁ አንበሴ
የሰኔ 15ቱ የባለስልጣናት ግድያና ጥቃት በስልጠናዎች የታገዘና አስከፊ አደጋን የሚጋብዝ እንደነበር ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ያብራሩት ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ ተጨማሪ ባለስልጣናትንና የጦር ጀነራሎችን ለመግደልም ታቅዶ እንደነበር ተናግረዋል፡፡ከዚህ ወንጀል ጋር ተያይዞ በተጠርጣሪነት የተያዙ ሰዎች ሰብአዊ መብት እየተከበረ መሆኑን ‹‹ጨለማ…
Read 12009 times
Published in
ዜና
የአዋጁ 20 አንቀጾች እንዲሰረዙ፤ 15 ያህሉ እንዲሻሻሉ ይፈልጋሉ የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች መተዳደሪያ ረቂቅ አዋጅ በፓርላማው እንዳይፀድቅ 33 የፖለቲካ ድርጅቶች በጋራ የጠየቁ ሲሆን የአዋጁ 20 አንቀፆች እንዲሠረዙና 15 ያህሉ ደግሞ እንዲሻሻሉ ይፈልጋሉ፡፡ ረቂቅ አዋጁ በአፋኝና አፍራሽ አንቀፆች የተሞላ ነው ሲሉ የተቹት…
Read 11010 times
Published in
ዜና
በትግራይ የተለየ አስተሳሰብን የማፈን እንቅስቃሴ እንዲቆም ጠይቋል ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እየተቀነቀኑ ያሉ ፀረ አንድነት ዘመቻዎችን እቃወማለሁ ያለው አረና ትግራይ ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ በትግራይ የመገንጠል አላማ ያነገቡ አደረጃጀቶች መበራከታቸው አሳሳቢ ነው ብሏል፡፡ ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ፤ የትግራይ ክልል ህዝብን…
Read 11988 times
Published in
ዜና
• ሰላምና መረጋጋት በሌለበት ምርጫ ማድረግ ብጥብጥን መጋበዝ ነው›› - ኢዜማ • ‹‹ምርጫውን ለማራዘም የቀረቡ ምክንያቶች አሳማኝ አይደሉም›› - አብን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቂ ዝግጅት አላደረግሁም በማለቱ በተራዘመው የአዲስ አበባና የድሬደዋ ም/ቤቶች እንዲሁም የአካባቢና ማሟያ ምርጫ ጉዳይ ላይ የተቃዋሚ ፓርቲዎች…
Read 10817 times
Published in
ዜና
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ባካሄደው የም/ቤት ስብሰባ የአምስት አመራሮችን ሹምሽር አድርጓል፡፡ ም/ቤቱ ባለፈው ሐሙስ ባጠናቀቀው ስብሰባው የተለያዩ ችግሮችን የገመገመ ሲሆን፤ በተለይ በክልሉ የሠላም ሁኔታና የፍትህ አሠጣጥ ድክመት ላይ በጥልቀት ውይይት ማድረጉን የክልሉ ም/ፕሬዚዳንት አቶ አዲጐ ሀምሳያ ገልፀዋል፡፡ በቀጣይ…
Read 10445 times
Published in
ዜና
‹‹የባህር ዛፍ ችግኝን በየደጅህና በየእርሻ ሥፍራህ ሁሉ የተከልክ ወገኔ፤ ያለብህን የግብር ዕዳ ምሬሃለሁ›› - አፄ ምኒልክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በተደረገው ጥሪ ሕዝቡ አስገራሚ ምለሽ በሰጠበት የሐምሌ 22ቱ የአረንጓዴ አሻራ ቀን፣ በርካታ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትም ተሳትፈዋል፡፡ ከእነዚህ ድርጅቶች መካከልም…
Read 1466 times
Published in
ዜና