ዜና

Rate this item
(2 votes)
 አላስፈላጊ እስር ማስቀረትና የዋስትና መብት ማስከበር ያስፈልጋል - ኢሰመኮ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት፣ አቶ ልደቱ አያሌው በመቶ ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲወጡ የሰጠው ትእዛዝ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍ/ቤት የታገደ ሲሆን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በበኩሉ፤ አላስፈላጊ እስር ማስቀረትና የዋስትና መብት…
Rate this item
(1 Vote)
 በተለያዩ የቲያትርና ፊልም ትወናዎቿ፤ ማስታወቂያ ስራዎች የምትታወቀው የአንጋፋዋ አርቲስት አልማዝ ኃይሌ (ማሚ) ስርዓተ ቀብር፣ በዛሬው እለት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ይፈፀማል።በቲያትርና በፊልም፣ በተከታታይ የቴሌቪዥንና ሬዲዮ ድራማዎች እንዲሁም በማስታወቂያ ስራዎች በእጅጉ የምትታወቀው አንጋፋዋ አርቲስት አልማዝ ኃይሌ፣ ባደረባት ህመም በትላንትናው እለት…
Rate this item
(0 votes)
በኮሮና ቫይረስ የተያዙና በጽኑ ያልታመሙ ሰዎች በቤታቸው ራሳቸውን ለይተው እንዲቆዩ ማድረግ ከተጀመረ ወዲህ፤ 17ሺ አንድ መቶ ሰዎች ወደ ህክምና ማዕከል ሳይገቡ ራሳቸውን በቤታቸው አግልለው እንዲቆዩ መደረጉ ተገለፀ፡፡ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት መረጃ እንደሚያመለክተው፤ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ራሳቸውን በቤታቸው ለማቆየት ከፈለጉ…
Rate this item
(15 votes)
Protests are continuing to shake the Egyptian regime of President Abdel-Fattah el-Sissi as anti-government protesters took to the streets at least 16 different sites on Sunday amid heightened security in the country in advance of anticipated demonstrations.Videos circulating on social…
Rate this item
(6 votes)
On 10 September, federal prosecutors charged opposition leader EskinderNega and six others with crimes including training a terror group to assassinate the former acting Addis Ababa mayor and inciting ethnic and religious conflict to try and illegally take power in…
Rate this item
(6 votes)
ትምህርት ቤቶችን መክፈት እንደሚቻል ምክረሃሳብ ቀርቧል በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሳቢያ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሞ የቆየውን ስድስተኛ አገራዊ ምርጫ በአሁኑ ወቅት ቅድመ ሁኔታዎች አሟልቶ ማካሄድ እንደሚቻል የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የአለም ጤና ድርጅት ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች ተግባራዊ በማድረግ፣ እንደየ አካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ትምህርት ቤቶችን…