ዜና
Saturday, 19 December 2020 09:35
በአራጣ ክስ ቀርቦባቸው በ5 ሚ. ብር ዋስትና የተለቀቁት ተከሳሽ ሰኞ ፍ/ቤት ሊቀርቡ ነው
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
አራጣን ጨምሮ ከ40 በላይ በሆኑ ተደራራቢ ወንጀሎች ተጠርጥረው ታስረው የነበሩትና በ5 ሚሊዮን ብር ዋስትና የተለቀቁት አቶ አቢይ አበራ ታህሳስ 12 ቀን 2013 ዓ.ም በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት ሊቀርቡ ነው።ግለሰቡ ከአንድ ዓመት በፊት ጀምሮ እስከ ቅርብ ቀናት ድረስ…
Read 12328 times
Published in
ዜና
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን፣ በአማራና በአገው ተወላጆች ላይ እየተፈጸሙ ያሉ ጥቃቶችን መንግስት እንዲያስቆምና የህዝቡን ዘላቂ ደህንነት እንዲያረጋግጥ የፖለቲካ ድርጅቶችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጥሪ አቀረቡ።በመተከል በየጊዜው “ቀዮች” በሚል እየተለዩ ጥቃት የሚፈጸምባቸው አማራና አገዎች በአካባቢው የመኖር ዋስትና ማጣታቸውንና ስልታዊ የዘር ማጥራት…
Read 8873 times
Published in
ዜና
“አልጋዬን ሸጬ ነው ለመንግስት ግብር የከፈልኩት” በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ንግድ ባንክ ጀርባ እየተባለ በሚጠራው ቦታ ያሉ 170 ያህል ነጋዴዎች፣ ጩኸታችንን የሚሰማን አጣን ሲሉ አማረሩ። እነዚህ የሰላም ገበያ ባለ አክስዮኖች ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ በህገ-ወጥ ነጋዴዎች ምክንያት መፈናፈኛ አጥተን…
Read 1011 times
Published in
ዜና
NEW YORK — David Steinman, an American economist nominated for the Nobel peace prize, has called for the World Health Organization chief to be prosecuted for genocide. In a complaint filed at the International Criminal Court in The Hague, the…
Read 7500 times
Published in
ዜና
“የአሁኑን ጥቃት ከወትሮው የሚለየው እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሙከራዎች ከአንድ አካባቢ የተደረጉ መሆናቸው ነው” የመንግሰት መ/ቤቶች፣ የብሮድካስት ሚዲያዎች፣ የፋይናንስ ተቋማትና ኢትዮ ቴሌኮም በ14 ቀናት ውስጥ በህዝብና በሀገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል ከ39.8 ቢሊዮን በላይ የሳይበር ጥቃቶች ሙከራ እንደተደረገባቸው ያስታወቀው…
Read 8371 times
Published in
ዜና
“ለምርጫና ለውህደት በዝግጅት ላይ እያለን መፈታታቸው ብርታት ይሰጠናል” የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) መስራች እና የምክር ቤት አባል አቶ ልደቱ አያሌው በ30 ሺ ብር ዋስ እንዲፈቱ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍ/ድ ቤት ምስራቅ ምድብ ችሎት ወሰነ፡፡ በዚሁ ችሎት ላይ አቶ ልደቱ ዋስትና ሊፈቀድልኝ…
Read 8074 times
Published in
ዜና