ዜና
የዶላር ዋጋ ከዚህ ቀደም በአገሪቱ ታይቶ በማይታወቅበት ሁኔታ በከፍተኛ መጠን ጨምሯል፡ በትላንትናው እለት በባንክ የአንድ ዶላር የምንዛሪ ዋጋ 44.ብር 93 ሣንቲም የነበረ ሲሆን በጥቁር ገበያ አንዱ ዶላር እስከ ከ69 ብር በሚደርስ ዋጋ ሲመነዘር ውሏል፡፡ በከተማው መደበኛ ባልሆነው የውጭ ምንዛሬ መስመር…
Read 13045 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 August 2021 13:55
በሃገሪቱ ሁሉን አሳታፊ እርቀ ሰላም እንዲጀመር ህብር ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በትግራይ ጦርነት ቆሞ ችግሮች በውይይት እንዲፈቱና በሃሪቱ ሁሉን አሳታፊ እርቀ ሰላም የመፍጠር ሂደቱ በአፋጣኝ እንዲጀመር ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ህብር) ጥሪ አቀረበ።ፓርቲው ሁሉም ወደ ውይይት መምጣት ተሸናፊነት ሳይሆን ሃገርን ከመበታተን ለማዳን የሚወስዱት ታላቅ የጋራ አሸናፊነት መንገድ ነው ብሏል የእርቀ ሰላምና ውይይት ጥሪ…
Read 11438 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ የሚገኙ አብዛኞቹ ሆስፒታሎች በጦር ቁስለኞች መጨናነቃቸውን፣ አንዳንዶቹም የህክምና ቁሳቁስ እጥረት እየጠማቸው መሆኑን አለማቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ መረጃ ያመለክታል፡፡አለማቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በጋራ ቁስለኞችን ተቀብለው እያስተናገዱ ለሚገኙ ሆስፒታሎች መሰረታዊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም አስታውቋል፡፡በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል…
Read 12102 times
Published in
ዜና
በጃፓን እየተካሄደ በሚገኘው 32ኛው ኦሎምፒያድ ላይ የኢትዮጵያ ኦሎምፒያዶች ለሜዳሊያ ድሎች የሚጠበቁባቸው የረዥም ርቀት ሩጫዎች ከትናት ሌሊት ጀምሮ እየተካሄዱ ናቸው፡፡ በሴቶች በሚካሄደው የኦልምፒክ ማራቶን ትዕግስት ግርማ፣ብርሃኔ ዲባባና ሮዛ ደረጄ ሲሳተፉ ከሰዓት በኋላ ደግሞ በሴቶች ከ10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ወድድር ለተሰንበተ ግደይ…
Read 11572 times
Published in
ዜና
- በትግራይ የቴሌኮሙኒኬሽን፣ የባንክና የኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዲጀመር ጠይቃለች - የህውኃት ታጣቂ ቡድን ተኩስ ለማቆም አዲስ ቅድመ ሁኔታ አቅርቧል - መንግስት ከወር በፊት ያደረገውን የተናጠል ተኩስ አቁም እያከበረ መሆኑን ገልጿል በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ለማስቆም ሁሉም ወገኖች አስቸኳይ የተኩስ አቁም…
Read 8446 times
Published in
ዜና
Saturday, 31 July 2021 00:00
አትሌት ሰለሞን ባረጋ በቶክዮ በ10 ሺ ሜትር የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ አሸነፈ
Written by Administrator
ትላንት በጃፓን ቶክዮ ኦሎምፒክ በተደረገው የ10ሺ ሜትር የሩጫ ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ ርቀቱን በ27፡43.22 በማጠናቀቅ የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆኗል። በ10ሺና በ5ሺ ሜትር የዓለም ሪከርዶችን የያዙት ኡጋንዳዊ አትሌት ቼፕቴጊ እንዲሁም ሌላ ኡጋንዳዊ አትሌት ጄፕቴጊ ቼፕሊሞ ውድድሩን የ2ኛና 3ኛ ደረጃን አግኝተዋል።…
Read 8276 times
Published in
ዜና