ዜና
Saturday, 18 September 2021 16:45
የአማራ የአደጋ ጊዜ ገንዘብ አሰባሳቢ ኮሚቴ” ለተፈናቃዮች ከ1ሚ. ዶላር በላይ አሰባሰበ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
12 ሚ. ብር የሚያወጣ የሰብአዊ እርዳታ ሰኞ ወደ ደሴ ይጓጓዛል በመላው ዓለም የሚኖሩ የአማራ ሲቪክ ማህበራት የሚሳተፉበት “የአማራ የአደጋ ጊዜ ገንዘብ አሰባሳቢ ኮሚቴ”፣ በትህነግ ወረራ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች አስቸኳይ ድጋፍ የሚውል 1. ሚ ዶላር ማሰባሰብ መቻሉን የኮሚቴው ተወካዮች አስታወቁ።የኮሚቴው…
Read 14311 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 September 2021 16:43
ኢሰመጉ የግጭትና ጦርነት ተፈናቃዮች በአሳሳቢ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ገለፀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች በተከሰቱ ግጭቶችና ጦርነት ሳቢያ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በየቦታው የሰፈሩ ዜጎች ሁኔታ በእጅጉ አሳሳቢ መሆኑን ያመለከተው ኢሰመጉ፤ ችግሩን ከስር መሰረቱ ለመፍታት ዘላቂ መፍትሄዎች እንዲታለሙ ጥሪ አቅርቧል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ለአዲስ አድማስ ባደረሰው አስቸኳይ መግለጫው፤ እጅግ አሳሳቢ ለሆነው…
Read 13892 times
Published in
ዜና
70 በመቶ ኢትዮጵያውያን ካርቦ ሃይድሬት ያላቸውን ምግቦች ብቻ እንደሚያዘወትሩ ያመለከተው በኢትዮጵያውያን የአመጋገብ ስርዓት ላይ የተካሄደው ጥናት፤ በዚህም ሃገሪቱ በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ሳቢያ በሚከሰቱ በሽታዎች ለዜጎቿ የምታወጣው ወጭ ከፍተኛ ነው ብሏል።መቀመጫውን ኬንያ ናይሮቢ ያደረገውና በሥነ-ምግብ ምርምሮች የሚታወቀው “Global Alliance for Improved…
Read 13488 times
Published in
ዜና
የዓለም ምግብ ድርጅት እርዳታ ለማጓጓዝ የመኪና እጥረት ገጥሞኛል ብሏል ከሐምሌ 5 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የእርዳታ ቁሳቁሶችን ጭነው ወደ ትግራይ ክልል ከገቡ 466 የጭነት ተሽከርካሪዎች መካከል የተመለሱት 38 ብቻ መሆናቸውንና 431 ተሽከርካሪዎች የት እንደገቡ እንደማይታወቅ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ባለፈው ሳምንት…
Read 11899 times
Published in
ዜና
እርዳታ ጭነው ትግራይ ከገቡ ተሽከርካሪዎች 428ቱ አልተመለሱም ተባለ ሰብዓዊ እርዳታ ጭነው ወደ ትግራይ ከተጓዙ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች መካከል 428ቱ ከክልሉ እስካሁን አለመውጣቸው ተገለጸ። ይህ የተባለው የጠቅላይ ሚንስቴር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ቢልለኔ ስዩም ሐሙስ መስከረም 6 ቀን 2014 ዓ.ም በሰጡት…
Read 1429 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 September 2021 16:38
በትግራይ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች መጠነ ሰፊ ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በትግራይ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ግድያንና፣ አስገድዶ መድፈርን ጨምሮ በርካታ አሰቃቂ ጥቃቶች እንደተፈጸሙባቸው አለማቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ሂውማን ራይትስ ዎች አስታውቋል።“በትግራይ ክልል በኤርትራ ስደተኞች ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ግድያ፣ አስገድዶ መድፈርና ዘረፋ ግልፅ የጦር ወንጀሎች ናቸው” ብለዋል፤ የሂውማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ቀንድ…
Read 1096 times
Published in
ዜና