ዜና

Rate this item
(6 votes)
‹‹የምንፈልገው እኛ ሞተን የምትቆም ኢትዮጵያን ማየት ነው….›› ከህውሃት የሽብር ቡድን ጋር የሚካሄደውን የህልውና ጦርነት ለመምራት ባለፈው ህዳር 13 ቀን 2014 ዓ.ም ወደ ግንባር ያመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፣ ትናንት ጦርነቱ ከሚካሄድበት ግንባር የድል ብስራት አስተላልፈዋል።የጠላት ሃይል እስካለፈው ሀሙስ ድረስ…
Rate this item
(5 votes)
የፀጥታ ሃይሎችን አልባሳት በምንም ሁኔታ ለብሶ መገኘት በህግ ተከልክሏል አሁን በአገሪቱ እየተከናወነ ያለውን የሕልውና ጦርነት አጋጣሚ በመጠቀም ህገ-መንግስታዊ ስርዓት ከሚፈቅደው ውጪ የሽግግር መንግስት ወይንም ህገ-ወጥ ቅርፅ ያለው መንግስት እንመሰርታለን በሚል እንቅስቃሴ በሚያደርጉ ወገኖች ላይ የፀጥታ አካላት አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስዱ የአስቸኳይ…
Rate this item
(1 Vote)
- በሁለት ወራት ውስጥ 11 ዲፕሎማቶችና የተመድ ሃላፊዎች ከአገር ተባርረዋል -”የተባረሩት አራት ዲፕሎማቶቼ በቅርቡ ይመለሳሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ” - ከሽብርተኛው የህውሃት ቡድን ጋር እየተደረገ ካለው ጦርነት ጋር በተያያዘ ተገቢ ያልሆነ ጫናና ጣልቃገብነት እያካሄዱ ባሉና ከተፈቀደላቸው ስራ ውጪ ሲንቀሳቀሱ በተገኙ ዲፕሎማቶችና…
Rate this item
(3 votes)
“አሁንም መሰል ሴራዎችን ማጋለጤን እቀጥላለሁ” የቀድሞ የሃገር ሽማግሌዎች መማክርት አመራር በነበሩት ፕ/ር ኤፍሬም ይስሃቅ የተመራውንና የቀድሞ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እሌኒ ገ/መድህንን (ዶ/ር) ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች የተሳተፉበትን ምስጢራዊ ውይይት ያጋለጡት የታሪክ ተመራማሪውና ጋዜጠኛው ጄፍ ፒርስ፤ አሁንም የኢትዮጵያን ህልውና…
Rate this item
(1 Vote)
 የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ ሀገራችን በውስጥና በውጪ ጠላቶች የተደቀነባትን አደጋ በጀግኖች ልጆቿ መራር ትግልና መስዋዕትነት በድል እንደምትወጣ ሙሉ እምነት አለው፡፡ ጠላቶቻችን በደማቅ የአሸናፊነት ታሪካችን ብቻ ሳይሆን በብሩህ ተስፋችንም ጭምር ፊታቸው ጠቁሯል በዚህም ዛሬም እንደ አራዊት እርስ በእርስ ሊያናክሱንና ሊያጠፋፉን፤…
Rate this item
(2 votes)
“የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ መንግስት በህወኃትና ግብረ አበር አማፂያን ተከቧል፤ በቅርቡ መውደቁ አይቀርም” ሲሉ የሰነበቱት ዓለማቀፉ የውጭ መገናኛ ብዙኃን፤ የጠ/ሚኒስትሩን ወደ ጦር ግንባር መዝመት በአብዛኛው አዛብተው ነው የዘገቡት።ህወኃት በጦርነት ድል የቀናው ሲመስላቸው ዝምታን የሚመርጡት አሊያም በመንግስት ላይ ጫና በሚፈጥሩ ተግባራት…