Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(0 votes)
ኤልያስ ክፍሌ በሌለበት ዕድሜ ልክ፣ዘሪሁን ገ/እግዚአብሔር 17 ዓመት፣ውብሸት ታዬ 14 ዓመት፣ሒሩት ክፍሌ 19 ዓመት እና ርእዮት አለሙ 14 ዓመት እስራት ተፈርዶባቸዋል ችሎት በአሜሪካን አገር የሚገኘው የኢትዮጵያን ሪቪው ድረ-ገጽ አዘጋጅ ኤሊያስ ክፍሌ፤ በተከሰሰባቸው ሦስት ክሶች ጥፋተኛ መባሉን በማውሳት፣ ተከሳሹ በዋና ወንጀል…
Rate this item
(0 votes)
የመጽሐፍ ስጦታ ተደረገ በአገር ውስጥ ተማሪ እያለሁ በአሰፋ ጐሳዬ መታሰቢያ ቤተ መፃሕፍት እገለገል ነበር ያለው ወጣት ኤልያስ ወልደ አማኑኤል የአሜሪካን አገር ትምህርቱን አጠናቆ ሲመለስ በግል ይገለገልባቸው የነበሩ የአካውንቲንግና የኮምፒዩተር ሳይንስ መፃሕፍትን ለቤተ መፃሕፍቱ አበረከተ፡፡ ሌሎች ጓደኞቹም ተመሳሳይ ልግስና የማድረግ እቅድ…
Saturday, 21 January 2012 10:17

ጉዞ ወደ ጐንደር

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጥር 8 ቀን 2004 ዓ.ም፡፡ መስቀል አደባባይ ልንገናኝ ቀጠሮ ይዘናል፡፡ መንገደኞች ነን፡፡ ወደ ሰሜን ልናቀና ጓዛችንን ጠቅልለን ከየቤታችን የወጣን…ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ ተገናኝተን ረጅም ርቀት ለመጓዝ የተቀጣጠርን 12 መንገደኛ ጋዜጠኞች፡፡ ወደ ጐንደር ነው ጉዟችን፡፡ “አደራ እንዳትቀሩ” ብላ ልካብናለች ጐንደር፡፡ ጥምቀትን…
Rate this item
(0 votes)
ሙሼ ሰሙ የኢዴፓ ሊ/መንበር ሰዎች ዘርዘር አድርገው ካልጻፉና ካልተናገሩ በማንኛውም ጉዳይ ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ለመረዳት ያዳግታል፡፡ በኢህአዴግ ጎራ እንደተለመደው ተቃዋሚዎችን በተቀጥላ ስምና በጥቅሉ ጠባብ፣ ትምክህተኛ… እያሉ ከመጥራት አባዜ ተላቆ በመጸሐፍ መልክ ለመተቸትም ሆነ ለመተንተን “የሁለት ምርጫዎች ወግ” አንድ እርምጃ ወደፊት…
Rate this item
(0 votes)
አንድ እናት ከሶስት ልጆቻቸው ጋር ህይወታቸው አልፏል በሐረር ከተማ የተወለደችው ኢንጂነር ትዕግስት ደጉና በጐንደር ከተማ የተወለደው ኢንጂነር ጋሻው የአምስት አመት የፍቅር ጓደኝነት የነበራቸው ሲሆን በዚሁ ዓመት ህዳር ወር ላይ ነው ጋብቻ የመሰረቱት፡፡ ጐንደር የሚገኙት የጋሻው ቤተሰቦች ጥንዶቹን መልስ ለመጥራት ሲያስቡ…
Rate this item
(7 votes)
XXድምፃዊት ሳያት ደምሴ በሸገር ኤፍ ኤም 102.1 “ታዲያስ አዲስ” አዘጋጅ ላይ የመሰረተችውን ክስ በሽምግልና እንዲጨርሱ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጥቶ የነበረ ሲሆን በትላንትናው ዕለት ፍ/ቤት የቀረቡት ባለጉዳዮች ሽማግሌዎች እያሰባሰብን ነው በማለታቸው ተለዋጭ ቀጠሮ እንደተሰጣቸው ተገለፀ፡፡ ሳያት ደምሴ በአሜሪካን አገር ያቀረበችውን የሙዚቃ ኮንሰርት…