ዜና
Saturday, 07 December 2013 11:32
የኢትዮጵያን አየር ኃይል የ70 ዓመት ታሪክ የሚዘክር መጽሐፍ ሊታተም ነው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በገቢ ማሰባሰቢያ 20ሚ. ብር ይጠበቃል የኢትዮጵያ አየር ኃይል ከተመሰረተበት 1913 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ደርግ ውድቀት 1983 ዓ.ም ድረስ ያለውን የሰባ አመት ታሪክ የሚዘክር መጽሐፍ ሊታተም ነው፡፡ ለመጽሐፉ ማሳተሚያና የአየር ኃይል ቬንተራንስ አሶሴሽንን ለማጠናከር በሸራተን አዲስ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ታህሳስ 24…
Read 1773 times
Published in
ዜና
የፀረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ በከባድ ሙስና ወንጀል ጥፋተኝነታቸው የተረጋገጠውን የቀድሞው የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሠ መስተዳደር አቶ ያረጋል አይሸሹምን ጨምሮ በሁሉም ተከሣሾች ላይ የሚወሠነው ቅጣት እንዲከብድ ጠየቀ፡፡ አቃቢ ህግ ጉዳዩን ሲከታተል ለቆየው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 15ኛው ወንጀል ችሎት በፅሁፍ ባቀረበው…
Read 2339 times
Published in
ዜና
ከአንድ ወር በፊት በሀዋሳ ከተማ የመኪና አደጋ ደርሶበት በኮሪያ ሆስፒታል እየታከመ ላለው ጋዜጠኛ ኤፍሬም በየነ፣ የገንዘብ ማሰባሰቢያ የእራት ፕሮግራም እንደሚዘጋጅ የእርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴው ሰብሳቢ ጋዜጠኛ አያሌው አስረስ ገለፁ፡፡ የእራት ምሽቱ የሚዘጋጀው አትላስ ሆቴል አካባቢ በሚገኘው “ኦካናዳ” ባርና ሬስቶራንት ውስጥ ሲሆን፤…
Read 1681 times
Published in
ዜና
ከቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አስተዳደር ልዩ ቦታው ስፖርት ኮሚሽን እየተባለ በሚጠራ አካባቢ የሚኖሩ 534 አባወራዎች ሥፍራው የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ የሚካሄድበት በመሆኑ ቤታቸውን በሰባት ቀናት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ የተሰጠውን ውሣኔ በመቃወም አቤቱታቸውን ለከንቲባው ፅ/ቤት ማቅረባቸውን ገለፁ፡፡ የክፍለ ከተማው አስተዳደር የወረዳ…
Read 1648 times
Published in
ዜና
ዱባይ ውስጥ በቤት ሰራተኝነት የተቀጠረች ኢትዮጵያዊት፣ የ12 አመት እድሜ ካለው የአሰሪዎቿ ልጅ ጋር በመፈፀመችው ወሲብ አርግዛለች በሚል የተከሰሰች ሲሆን፣ ሁለቱም የ6 ወር እስር እንደተፈረደባቸው አጅማን የተሰኘ የዜና ተቋም ዘገበ፡፡ ከጋብቻ በፊት ወሲብ መፈፀም በተባበሩት የአረብ ኢሜሬቶች ህግ ያስጠይቃል በሚል የተከሰሰችው…
Read 8095 times
Published in
ዜና
• በአገሪቱ ጉብኝት ያደርጋሉ ባን ኪ.ሙንን ጨምሮ መቀመጫቸውን ሮም ያደረጉ ሶስት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች ሰኞ አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡ በተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ ባን ኪ ሙን የሚመራው የልዑካን ቡድን ከሰኞ እስከ ረቡዕ በሚያደርጉት ጉብኝት ሀዋሳ ላይ በተባበሩት መንግስታት በገንዘብ…
Read 1303 times
Published in
ዜና