ዜና
በሐዋሳ ከተማ የህግ ባለሙያውን አቶ ዳንኤል ዋለልኝን በጥይት ገድለው ተሰውረዋል ተብለው የተጠረጠሩት ባለሃብት ከ12 ቀናት የፖሊስ ክትትል በኋላ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፖሊስ ምንጮች ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ተጠርጣሪው ባለሃብት አቶ ታምራት ሙሉ ባለፈው እሁድ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አካባቢ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል፡፡በአሁን…
Read 2966 times
Published in
ዜና
አዲሱ ፕሬዚዳንት ካቢኔያቸውን አዋቅረዋልየአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ (አንድነት) ፓርቲ ፕሬዚዳንት የነበሩት ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው በገዛ ፍቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸው የፓርቲው የዲሞክራሲ ባህል የላቀ ደረጃ ላይ መድረሱን ያመላከተ ነው ያለው ፓርቲው፤ በሂደቱ ላይም የደንብ ጥሰት እንዳልተፈፀመ አስታውቋል፡፡ “አንዳንድ ወገኖች በሽግግሩ የደንብ ጥሰት የተፈጸመ…
Read 2122 times
Published in
ዜና
አቶ ዮናስ ካሳሁን የተባለ ግለሰብ የወ/ሮ አኪኮ ስዩምን ኢ-ሜይል አድራሻ የይለፍ ቃል (ፓስወርድ) ያለ ግለሰቧ ፈቃድ ባልታወቀ መንገድ በመጠቀም ግለሰቧ ከተለያዩ ሰዎችና ድርጅቶች ጋር የምታደርገውን የመረጃ ልውውጥ ወደራሱ አድራሻ በመላክ፣ በማጥፋትና ለ3ኛ ወገን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል ጥፋተኛ ተባለ፡፡ ግለሰቡ በአሁኑ…
Read 6656 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 October 2014 10:01
በጋምቤላው ግጭት የተሳተፉ ባለስልጣናትን ለህግ ለማቅረብ እየተጣራ ነው ተባለ
Written by Administrator
በአሁን ወቅት ሰላም ሰፍኗል ተብሏል በቴፒ ከተማ በተደረገው ውይይት ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም ተገኝተዋል በጋምቤላ ክልል ባለፉት ሳምንታት ግጭት ተቀስቅሶባቸው በነበሩ አካባቢዎች በአሁኑ ሰዓት ሰላም ሰፍኗል የተባለ ሲሆን በግጭቱ ተሳትፈዋል የተባሉ አመራሮችንና ሌሎች አካላትን በቁጥጥር ስር አውሎ ወንጀለኛን የመለየት ስራ እየተሰራ…
Read 3103 times
Published in
ዜና
“አስፈላጊው እርምጃ ተወስዷል፤ ወደፊትም ይወሰዳል” መንግስት በቅርቡ በጋምቤላ ክልል ጎደሬ ወረዳ፣ በዜጎች መፈናቀልና ግድያ ላይ ተሳትፈዋል በተባሉ ባለስልጣናትና ካድሬዎች ላይ መንግሥት ምንም አይነት እርምጃ አለመውሰዱን የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የገለፀ ሲሆን መንግስት በበኩሉ፤ ድርጊቱን በፈፀሙት ግለሰቦች ላይ የማጣራት ስራ…
Read 3251 times
Published in
ዜና
“ኢቦላ ኢትዮጵያ ውስጥ ገብቷል የሚባለው ሃሰት ነው”የኢትዮጵያ መንግሥት የፀጥታ ክፍሉ ጠንካራና ህብረተሰቡን ያማከለ በመሆኑ ከአልሸባብም ሆነ በሌሎች ሀገሮች ከሚደገፉ አሸባሪዎች ሊደርስ የሚችል ጥቃት እንደማይኖር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አረጋገጠ፡፡ሰሞኑን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አዲስ አበባ በሚገኘው ኤምባሲው አማካኝነት በቦሌ አካባቢ…
Read 2245 times
Published in
ዜና