ዜና
Saturday, 24 January 2015 11:52
በጣይቱ ሆቴል ቃጠሎ ንብረት የወደመባቸው ድርጅቶች ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በጣይቱ ሆቴል ላይ በደረሰው የቃጠሎ አደጋ ንብረታቸው የወደመባቸው አስራ አንድ ድርጅቶች ቃጠሎው ወቅት በታሪካዊው ሆቴልና በሰው ህይወት ላይ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ ህብረተሰቡ ላደረገው ርብርብና በተለያዩ አካላት ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቀረቡ፡፡ የድርጅቱ ተወካዮች ከትናት በስቲያ በሆቴሉ ግቢ ውስጥ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ…
Read 1469 times
Published in
ዜና
የደቡብ አፍሪካው ስታንዳርድ ባንክ በመጪው መጋቢት ወር መጨረሻ በኢትዮጵያ ተወካይ ቢሮ ሊከፍት መሆኑን ቬንቸርስ አፍሪካ ድረገጽ ዘገበ፡፡የአገሪቱ የፋይናንስ ህግ የውጭ አገራት ባንኮች በመስኩ እንዳይሰሩ የሚከለክል እንደመሆኑ፣ ባንኩ ኢትዮጵያ የሚከፍተው ተወካይ መስሪያ ቤት የገንዘብ ብድርና ቁጠባን የመሳሰሉ ስራዎችን እንደማያከናውን የስታንዳርድ ባንክ…
Read 1315 times
Published in
ዜና
Saturday, 17 January 2015 10:47
የእንግሊዝ የፓርላማ አባላት በአቶ አንዳርጋቸው ጉዳይ ለመደራደር ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ
Written by Administrator
አቶ አንዳርጋቸው ባለፈው ወር ከባለቤታቸው ጋር በስልክ ተነጋግረዋልየእንግሊዝ የፓርላማ አባላትን የያዘ የልኡካን ቡድን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ከእስር ማስፈታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ለመደራደር በቀጣዩ ወር ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጣ ዘ ኢንዲፔንደንት ትናንት ዘገበ፡፡ሁሉንም የእንግሊዝ የፖለቲካ ፓርቲዎች በአባልነት የያዘው የፓርላማ…
Read 7974 times
Published in
ዜና
Saturday, 17 January 2015 10:45
በኢትዮጵያ ኢስላማዊ መንግስት ሊያቋቁሙ ነበር የተባሉት የውጭ ሃገር ዜጎች በእስራት ተቀጡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኢትዮጵያ ኢስላማዊ መንግስት ለማቋቋም በተለያዩ የሽብር ድርጊቶች ውስጥ ተሳታፊ ነበሩ የተባሉ ሶስት የውጭ ሃገር ዜጎች በእስራት ተቀጡ፡፡ “ጀንከታ ሙስሊም” የተሰኘ የጅሃድ አሸባሪ ቡድን በህቡዕ በማቋቋም፣ ኢስላማዊ መንግስት ለመመስረት ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉት የእንግሊዝ ዜግነት ያላቸው አሊ ሂድሮክና መሃመድ ሸሪፍ እንዲሁም የሶማሊያ…
Read 8059 times
Published in
ዜና
ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖች ለጉዳቱ መባባስ የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከያና መቆጣጠሪያን ተጠያቂ አድርገዋል “ቃጠሎው ከጃዝ አምባ አልተነሳም” የጃዝ አምባ ዋና ሥራ አስኪያጅ እሣቱ ከጣይቱ ኪችን አለመነሳቱን አረጋግጣለሁ - አቶ አያሌው ታደሰ የጣይቱ ሆቴል ሥራ አስኪያጅ አጋጣሚው ምትክ የማላገኝላቸውን ነገሮች ያጣሁበት ክፉ…
Read 5401 times
Published in
ዜና
ያጨሰ 1 ሺህ ብር፣ ያስጨሰ 3 ሺህ ብር ይቀጣልየመቐለ ከተማ አስተዳደር በመዝናኛ ስፍራዎች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በሆስፒታሎችና በመሳሰሉት ህዝብ የሚሰበሰብባቸው ስፍራዎች ሲጋራ እንዳይጨስ የሚከለክል ህግ ተግባራዊ ማድረጉ ተገለፀ፡፡በመዝናኛ ስፍራዎች ሲጋራ ሲያጨሱ የተገኙ ግለሰቦች ከ1 ሺህ ብር በላይ፣ ሲጋራ እንዲጨስ የፈቀዱ የመዝናኛ…
Read 3932 times
Published in
ዜና